Hiber Radio: ፍትህ ለታዬ ደንዳአ እና ለቀሩት ግፉአን! ከሰብዓዊ መብት ተሟጋቹ ያሬድ ኃይለማርያም የቀረበ ጥሪ
ከያሬድ ኃይለማርያም መጋቢት 15፣ 2018 ዛሬ ጠዋት በኮማንድ ፓስቱ የታሰረውን የኦሮሚያ ክልል ፍትህ ቢሮ ቃል አቀባይ አቶ ታዬ ደንዳአን፤ የኢሰመጉ መርማሪ የነበርን ሰዎች የምናውቀው በአዲስ አበባ ዩንቨርሲት የሦስተኛ አመት ተማሪ …
Read MoreHiber Radio Las Vegas
ከያሬድ ኃይለማርያም መጋቢት 15፣ 2018 ዛሬ ጠዋት በኮማንድ ፓስቱ የታሰረውን የኦሮሚያ ክልል ፍትህ ቢሮ ቃል አቀባይ አቶ ታዬ ደንዳአን፤ የኢሰመጉ መርማሪ የነበርን ሰዎች የምናውቀው በአዲስ አበባ ዩንቨርሲት የሦስተኛ አመት ተማሪ …
Read More
በጌታቸው ሽፈራው ሻምበል አበበ ጎሹ ኃይሌ የወልቃይት ተወላጅ ሲሆን የ42ኛ ክፍለ ጦር አባል ነው። ነሃሴ 24/2009 ዓም በአመራሮቹ ትዕዛዝ ለእስር ተዳረገ። እስከ ህዳር 7/2010 ዓም አዘዞ ካምፕ ውስጥ ታስሮ ቆይቷል። …
Read More
የህብር ሬዲዮ መጋቢት 2 ቀን 2010 ፕሮግራም የመከላከያ ሰራዊቱ ዘረኛ መሪዎቹንና ለጭፍጨፋ ያዘጋጁትን የአጋዚ ጦር የገዛ ወገኑን እየገደለ እስከመቼ ይታገሳል? ሰራዊቱ የታለ የተነሳው? በወቅታዊ ጉዳይ ላይ ከሰራዊቱ ጥናትና ምርምር ሀላፊ …
Read More
የፋሽስት ወያኔ የመንፈስ አባት ፋሽስት ጥሊያን ኢትዮጵያን እንደተቆጣጠረ ከሁሉ አስቀድሞ ያደረገው ነገር ቢኖር የኢትዮጵያን አርበኞች ያዳክማል ያለውን የትጥቅ ማስፈታት ዘመቻ ማካሄድ ነበር። በርግጥ ከወረራው በኋላ የኢትዮጵያ መንግሥት እንደገና ሲቋቋም መሳሪያ …
Read More
በጋዜጠኛ ሀብታሙ ምናለ ዛሬ የካቲት 30 የልደታ ፍርድ ቤት የዋልድባ መነከሳት ባቀረቡት “የሰብዓዊ ጥሰት በማረሚያ ቤቱ ተፈፅሞብናል ፍርድ ቤቱ ተትዕዛዝ ይስጥልን!” ብለው ያቀረቡትን አቤቱታ ሰምቶ የማረሚያ ቤቱን ምላሽ ለመስማት ሲኾን …
Read More
በስደት በመላው ዓለም የሚኖሩ የኢትዮጵያ ነጻ ፕሬስ ጋዜጠኞች በአሁኑ ወቅት የኢትዮጵያን ሕዝብ ሰላማዊና ሕጋዊ የለውጥ ትግል ለማኮላሸትና ሕዝቡን መልሶ ባሪያ ለማድረግ የታወጀውን ሕገ ወጥ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አውግዘው በአስቸኳይ እንዲነሳ …
Read More
(ህብር ሬዲዮ)በዘንድሮ ምርጫ ለኔቫዳ የህዝብ ተወካዮች ም/ቤት ለመጀመሪያ ጊዜ የዲማክራቲክ ፓርቲ ዕጩ ሆኖ የሚወዳደረው ትውልደ ኢትዮጵያዊው አሌክሳንደር አሰፋ ይፋ ለምርጫ መቅረቡን አሳውቆ የምረጡኝ ቅሰቀሳውን የጀመረ ሲሆን ለመራጩ ሕዝብ ድምጹን …
Read More
በኢትዮጵያ ያለውን ሰብዓዊ መብት ጥሰት፣የአስተዳደር ብልሹነትና የስልጣን ብልግና አዘወትሮ ከአገር ቤት በግልጽ በመጻፍ የሚታወቀው የአምቦ ዩኒቨርስቲ መምህርና ጦማሪ የሆነው ስዩም ተሾመ ዛሬ ማለዳ ከመኖሪያ ቤቱ በሕወሓት ኮማንድ ፖስት ታፍኖ መወሰዱን …
Read More