Hiber Radio: ጠ/ሚ/ር አብይ አሕመድ ለግንቦት 7 ቁልፍ መረጃዎችን ያቀብሉ እንደነበር አንድ የግንባሩ የቀድሞ ከፍተኛ አመራር ይፋ አደረጉ፣ ሱዳን ሊሻገር የነበረው የጦር መሳሪያና ትጥቅ ለሕወሓት የድብቅ ወታዳራዊ ስልጠና ይሆን የሚል ጥርጣሬ አለ፣ ሕገ መንግስቱ አይሻሻል ማለት ሕጉን አለመቀበል ነው ሲሉ የቀድሞ የኦሮሞ የህግ ባለሙያዎች ፕሬዝዳንት ገለጹ፣ ኡጋንዳ በአባይ ወንዝ ጉዳይ ከኢትዮጵያ ምስጋና ተቸራት ፣ ሳውዲ አረቢያ ኢትዬጵያን ስደተኞችን በማጎሳቆሏ ለትችት ተዳረጋች፣ የአዲስ አበባ ታክሲዎች ምሬት እና ሌሎችም
የሕብር ሬዲዮ ነሐሴ 12 ቀን 2011 ዓ.ም. ፕሮግራም ከመጀመሪያው ትውልደ ኢትዮጵያዊ የኔቫዳ ምክር ቤት አባል አሌክሳንደር አሰፋ ጋር ያደረግነው ውይይት(ያድምጡት) የቀድሞ የኦሮሞ የሕግ ባለሙያዎች ማህበር ፕሬዝዳንት ስለ ወቅታዊው የአገራችን ሁኔታ …
Read More