Hiber Radio:በቄሮ ስም የሚንቀሳቀሰውን ቡድን በአሸባሪነት መፈረጅ ደጋፊዎቹን ባለስልጣናትን ተጠያቂ ያደርጋል ተባለ፣ ኢትዮጵያ ከፈረንሳይ የጦር መሳሪያ ለመግዛት መወጠኗ ግብጽን አደናግጧል፣ በእስር ላይ የሚገኙ ኤጄቶዎች የረሃብ አድማ ጀመሩ፣ ሕወሓት አዲሱን ፓርቲ ሊቀላቀል ሽማግሌ መላኩ፣ የክልል እንሁን ጥያቄዎች ለዶ/ር አብይ አስተዳደር ብርቱ ፈተና እንደሚሆን ተጠቆመ፣ በኢትዮጵያኖች ላይ ያሾፈ አሜሪካዊ ስራውን አጣ ፣ኢህአፓ በአገር ቤት ጉባዔ ለመጥራት እና አዲሱን ትውልድ ለመተካት እየሰራ መሆኑን ገለጸ፣የሚቀረበበት ተቃውሞ እና የጃዋር ምላሽ መስጠት ሌሎችም
የሕብር ሬዲዮ ሕዳር 14 ቀን 2012 ዓ.ም. ፕሮግራም የባልደራሱ የዋሽንግተን ስብሰባ አነጋጋሪ አጀንዳዎች (ያድምጡት) <… ኢህአፓ የሶማሊያን ወረራ አልደገፈም… በአገር ህልውና ላይ አሁንም ከመኢሶን ጋር እንመክራለን . . .> አቶ …
Read More