Hiber Radio: የፕ/ር መረራ ጉዲና ከአውሮፓ መልስ መታሰር ይጠበቅ እንደነበር ተገለጸ፣የሕወሓት አገዛዝ ግራ መጋባትና መደናበር አይሏል
የኦሮሞ ፌዴራሊስት ኮንግረስ የወቅቱ ሊቀመንበርና በኢትዮጵያ የተቃውሞ ፖለቲካ ስማቸው በግንባር ከሚጠቀስ ሰላማዊ ታጋዮች ተርታ የሚጠቀሱት ዶ/ር መረራ ጉዲና በቅርቡ በአውሮፓ ሕብረት ጋባዥነት በወቅቱ የኢትዮጵያ ጉዳይ ላይ ለማስረዳት ብራስልስ ሰንብተው ሲመለሱ …
Read More