ሰበር ዜና ፡ የአገዛዙ ፍርድ ቤት በሙስሊሙ መፍትሄ አፈላላጊ ኮሚቴዎች ላይ ከሰባት እስከ 22 ኣመት እስራት ፈረደ ፣<<.. ውሳኔው በኢትዮጵያ ሕዝብ ተቀባይነት የሌለውና አለመረጋጋትን የሚጋብዝ ነው.. >> ጋዜጠኛ ሳዲቅ አሕመድ

የአገዛዙ ፍርድ ቤት ላለፉት ሶስት ኣመታት በላይ ሲጓተት ለቆየው የሙስሊሙ መፍትሔ አፈላላጊ ኮሚቴ አባላት ላይ ዛሬ ሐምሌ27 ቀን 2007 በከፍተኛ ፍርድ ቤት 4ኛ የወንጀል ችሎት ሰሚት ምድብ በእነ አቡበክር አህመድ …

Read More