ይፈቱ ተብሎ ያልተፈቱት የፖለቲካ እስረኞች ቁጥር እጨመረ ነው
በፖለቲካ ውሳኔ በፈጠራ የሽብር ወንጀል፣ከሽብርተኛ ድርጅት ጋር በማበር በሀሰት የተከሰሱት እና በፍርድ ቤት ውሳኔ ነጻ የተባሉት እነ ሀብታሙ አያሌው ዛሬም ድረስ ያልተፈቱ ሲሆን በዛሬው እለት ሕጋዊው የመኢአድ ፕሬዝዳንት አቶ ማሙሸት …
Read MoreHiber Radio Las Vegas
በፖለቲካ ውሳኔ በፈጠራ የሽብር ወንጀል፣ከሽብርተኛ ድርጅት ጋር በማበር በሀሰት የተከሰሱት እና በፍርድ ቤት ውሳኔ ነጻ የተባሉት እነ ሀብታሙ አያሌው ዛሬም ድረስ ያልተፈቱ ሲሆን በዛሬው እለት ሕጋዊው የመኢአድ ፕሬዝዳንት አቶ ማሙሸት …
Read More
ማስታወሻ፡- ቀጥሎ የምታነቡትን ጽሑፍ በፍቃዱ ኃይሉ በአማርኛና በኦሮምኛ ቋንቋዎች ለአንባቢያን እንዲደርስለት ለነገረ ኢትዮጵያ የላከው ነው፡፡ አማርኛውን እነሆ!(ሊነበብ የሚገባው) በፍቃዱ ኃይሉ (ከቂሊንጦ እስር ቤት) በ19ኛው ክፍለ ዘመን መገባደጃ ላይ አውሮፓውያን አፍሪካን …
Read More
የግንባሩ መግለጫ ኦገስት 27, 2015 የግል ኑሮን ለማደላደል ሲባል የወያኔ አባል መሆን “ወይን ለመኖር” የሚል ስያሜ ከተሰጠው ዓመታት ተቆጥሯል። “ወይን ለመኖር” ዜጎች ነፃነታቸውን ለጥቅም አሳልፈው የሚሸጡበት፤ የሰው ልጅ ክብር የሚዋረድበት …
Read More
አይ ኤስ አይ ኤስን ለመቃወም መንግስት ከጠራው ሰልፍ አንድ ቀን ቀድሞ ከለቅሶ ቤት ወደ ቤተ መንግስት ለተደረገውና ለዋናው (ለሚያዝያ 14/2007 ዓ.ም) ሰልፍ አነሳስቷል በሚል ክስ የተመሰረተበት አቶ ማሙሸት አማረ ዛሬ …
Read More
ሕወሃት ከነሐሴ 16 ቀን 2007 ዓ.ም. ጀምሮ በመቀሌ ሲያካሂድ የከረመው 12ኛው የሕወሓት ጉባዔ አባይ ወልዱን ሊቀመንበር አድርጓል።ሕወሓት በኢትዮጵያ ዋናውን የፖለቲካና የኢኮኖሚ ስልጣን የተቆጣጠረው፣በአገሪቱ እየደረሰ ላለው ሰብዓዊና ኢኮኖሚያዊ ኪሳራ ግንባር ቀደም …
Read More
ታምሩ ገዳ- ህብር ሬዲዮ (ላስ ቬጋስ )የአሜሪካው ኤቤሲ ቴሊቭዥን እህት ኩባንያ ለሆነው የቨርጂኒያው WDBJ7 ቴሌቭዥን ጋዜጠኛ የሆነችው የ 24 አመቷ አሊሰን ፓርከር ወደሌላ ድርጅት ለመዛወር እድል በማግኝቷ ከ WDBJ7 ጋር …
Read More
በስልጣን ሽኩቻ እየታመሰ ያለው ሕወሓት ከነሐሴ 16 ቀን 2007 ዓ.ም ጀምሮ እአካሄደ ያለውን ጉባዔ ተከትሎ አልተጠበቁ ክስተቶች መታየት ጀምረዋል። የአዲስ አበባና የመቀሌ ቡድን በሚል ከሁለት የተቧደኑትና በአንድ በኩል በወቅቱ የትግራይ …
Read More
የሕወሃት መሪዎች የመቀሌና የአዲስ አበባ በሚል ተባድነው የስልጣን ሽኩቻ ላይ የቆዩ ሲሆን ሲጠበቅ የነበረው የሕወሃት ጉባዔ የዚሁ ማሳረጊአ እንደሚሆን የሚጠበቅ ሲሆን እንደተጠበቀውም ጉባዔውን ተከትሎ የሁለቱ ቡድኖች ሽኩቻ ይፋ …
Read More
ሰኔ 01 ቀን 2006 ዓ.ም በሽብርተኝነት ወንጀል ከተጠረጠሩ በኋላ፤ በእነዘላለም ወርቅአገኘሁ የክስ መዝገብ፣ ከአንድ ዓመት በላይ ጉዳያቸው በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት 19ኛ ወንጀል ችሎት ሲታይ ቆይቶ ባለፈው ሳምንት ነሐሴ 14 …
Read More
የህብር ሬዲዮ ነሐሴ 17 ቀን 2007 ፕሮግራም <…ሰማያዊ ፓርቲ የሁለት ቀን ጉባዔውን በተሳካ ሁኔታ አካሂዷል።የተለያየ ሀሳብ አስተናግዷል። ልዩነት መከፋፈል የሚባለው ሀሰት ነው ። ነገር ግን …> አቶ ወረታው ዋሴ የሰማያዊ …
Read More