በአርባ ምንጭ አገዛዙ በጠራው ሰልፍ ላይ ሕዝቡ ከፍተኛ ተቃውሞውን አሰማ ፣በመንግስት በጀት የታተመውን የጋሞ ብሄርን የሚያንቋሽሽ መጽሐፍ ያሳተሙ ባለስልጣናት ለፍርድ እንዲቀርቡ ጠየቀ
(ህብርሬዲዮ_ ላስ ቬጋስ) በአርባ ምንጭ ከተማ አገዛዙ የጋሞ ብሔርን ለማጥላላት በጀት መድቦ ያሳተመው መጽሐፍ ተቃውሞ መስነሳቱን ተከትሎ የቀረበበትን ተቃውሞ ለማስተንፈስ ችግሩን በሌሎች ለማሳበብ ትላንት ረቡዕ በከተማው የጠራው ሰልፍ ትላንት ሰፊ …
Read More
