በሙስሊሙ ኮሚቴዎች ላይ በፍርድ ቤት የተሰጠውን የፖለቲካ ውሳኔ በመቃወም ጫና የመፍጠር እንቅስቃሴ ሊደረግ ነው

የሙስሊሙ መፍትሄ አፈላላጊዎች ላይ ትላንት የሰጠውን የጥፋተኝነት ውሳኔ የሙስሊሙ ማህበረሰብ ብቻ ሳይሆን የሌላ እምነት ተከታዮችም በወገኖቻቸው ላይ የተላለፈውንየጥፋተኝነት ውሳኔ በማህበራዊ ሚዲአና በልዩ ልዩ መገናኛዎች እንደማይቀበሉትና የፖለቲካ ውሳኔ መሆኑን እገለጹ ይገኛሉ። …

Read More

Hiber Radio እነ ዘመነ በእስር ቤት የተፈጸመባቸውን ድብደባ ፍርድ ቤት እንዳይናገሩ ተከላከለ ፣<<ጺሜን በእሳት አቃጥለውኛል!>> ተከሳሽ <<ዝም በል ችሎት እየደፈርክ ነው!>> ፍርድ ቤት

(ህብር ሬዲዮ-ላስ ቬጋስ) የመኢአድ ም/ፕሬዝዳንት አቶ ዘመነ ምህረትን ጨምሮ ዛሬ ልደታ ከፍተኛ ፍርድ ቤት 19ነኛ ወንጀል ችሎት የቀረቡት ዐቃቤ ሕግ በሽብር የከሰሳቸው የተቃዋሚ አባላት የሆኑትተከሳሾች በእስር ቤት የደረሰባቸውን ስቃይ እንዲናገሩ …

Read More

የአረና አመራር አባል ሑመራ ላይ ታንቀው ተገደሉ ፣አስከሬኑ እንዳይመረመር ፖሊስ ጫና ፈጥሯል

(ህብር ሬዲዮ-ላስ ቬጋስ) በስልጣን ላይ ያለው አገዛዝ በተቃዋሚአባላት ላኢ ሚያደርገውን እስርና ግድአ አጠናክሮ የቀጠለ ሲሆን አቶ ታደሰ ኣብራሃ የአረና ምስራቃዊ ዞን የአመራር አባል በቓፍታ ሑመራ ወረዳ ማይካድራ ቀበሌ ኑዋሪ ሲሆኑ …

Read More

ፖሊስ ለሁለተኛ ጊዜ በፍርድ ቤት ውሳኔ የመኢአድ ፕ/ት አቶ ማሙሸት አማረን አልፈታም አለ

(ህብር ሬዲዮ-ላስ ቬጋስ) የመኢአድ ሕጋዊው ፐ/ት አቶ ማሙሸት አማረ በአራዳ ምድብ በዝግ በታ ችሎት ፍርድ ቤቱ በአምስት ሺህ ብር ዋስ እንዲፈቱ ቢወስንም የዋስትናው ተከፍሎ ካለቀ በሁዋላ ፖሊስ በፍርድ ቤቱ ውሳኔ …

Read More

የሰማያዊ ፓርቲ የፓርላማ ዕጩ ሳሙኤል አወቀ ተገደለ ፣ <<ከገደሉኝ በተለይ ወጣቶች ትግሉን አደራ !>> ሲል አስቀድሞ ጽፎ ነበር

ህብር ሬዲዮ (ላስ-ቬጋስ) የሰማያዊ ፓርቲ የምስራቅ ጎጃም ዞን ጸሐፊና በዘንድሮው ምርጫ ፓርቲውን በመወከል ለፓርላማ የተወዳደረውና በከፍተና ድምጽ አሸንፎ እንደሌሎች ቦታዎች ድምጹ የተዘረፈበት ሳሙኤል አወቀ ትላንት ሰኔ 8 ቀን 2007 ከመኖሪያ …

Read More