የተቃዋሚ ፓርቲ አመራሮች መቃወሚያ ውድቅ ተደረገ
ለነሀሴ 14/2007 ዓ.ም ለብይን ተቀጥረዋል (የነገረ ኢትዮጵያ ዘገባ) የተቃዋሚ ፓርቲ አመራሮች መቃወሚያ ውድቅ ተደረገ • ለነሀሴ 14/2007 ዓ.ም ለብይን ተቀጥረዋል በነገረ ኢትዮጵያ ሪፖርተር በእነ ዘላለም ወርቃገኘው የክስ መዝገብ ከ1-6ኛ እንዲሁም …
Read MoreHiber Radio Las Vegas
ለነሀሴ 14/2007 ዓ.ም ለብይን ተቀጥረዋል (የነገረ ኢትዮጵያ ዘገባ) የተቃዋሚ ፓርቲ አመራሮች መቃወሚያ ውድቅ ተደረገ • ለነሀሴ 14/2007 ዓ.ም ለብይን ተቀጥረዋል በነገረ ኢትዮጵያ ሪፖርተር በእነ ዘላለም ወርቃገኘው የክስ መዝገብ ከ1-6ኛ እንዲሁም …
Read More
የፕ/ር ብርሃኑ ነጋ ወደ ኤርትራን ጉዞ ተከትሎ በስልጣን ላይ ያለው የወያኔ(ህወሃት) ኢህአዴግ አገዛዝ የተለመደ ዘርን ከዘር የማጋጨት ሴራውን ቀጥሎበታል። የደህነት መስሪያ ቤቱም በተለይ ሰላማዊ ሰዎችን ጭምር ዒላማ ያደረገ የሽብር ጥቃት …
Read More
የህብር ሬዲዮ ሐምሌ 12 ቀን 2007 ፕሮግራም <…የዶ/ር ብርሃኑ ኤርትራ መግባት አርበኞች ግንቦት ሰባት ጦርነት ከጀመረበት በላይ በለውጥ ደጋፊው ሐይል ትልቅ መነቃቃትና ድጋፍ የፈጠረ ነው። በስርዓቱ ደጋፊዎችና በሌሎች ደግሞ ተቃውሞ …
Read More
ሐምሌ 12 2007 ዓ.ም. ህወሓት በኢትዮጵያዊያን እና በኢትዮጵያ ላይ ያሰፈነው ዘረኛና ፋሽስታዊ አገዛዝ እንዲያበቃ፤ በምትኩም ፍትህ፣ ነፃነት፣ እኩልነትና ዲሞክራሲ የሰፈኑበት የፓለቲካና የኢኮኖሚ ሥርዓት እንዲመሠረት እና የሀገራችን አንድነት በጠንካራ መሠረት ላይ …
Read More
የአርበኞች ግንቦት ሰባት ሊቀመንበር ዶ/ር ብርሃኑ ነጋ ከሌሎች የግንባሩ አመራሮች ጋር ኤርትራ መግባታቸውን ኢሳት ማምሳውን ዘገበ። ዶ/ር ብርሃኑ ነጋ ትግሉ መሪዎቹን የሚፈልግበት ወሳኝ ወቅት ላይ ደርሷል ማለታቸውን ኢሳት በሰበር ዜናው …
Read More
የአርበኞች ግንቦት ሰባት ሊቀመንበር ዶ/ር ብርሃኑ ነጋ ከሌሎች የግንባሩ አመራሮች ጋር ኤርትራ መግባታቸውን ኢሳት ማምሳውን ዘገበ። ዶ/ር ብርሃኑ ነጋ ትግሉ መሪዎቹን የሚፈልግበት ወሳኝ ወቅት ላይ ደርሷል ማለታቸውን ኢሳት …
Read More
ጌታቸው ሺፈራው(የነገረ ኢትዮጵያ አዘጋጅ) አሜሪካ ከኃይለስላሴ መንግስት ጋር የጠበቀ ግንኙነት የነበራት ቢሆንም ከአሁኑ አንጻር ሲታይ የአሜሪካ ፕሬዝደንቶች አዲስ አበባ ድረስ መጥተው እንዲጠበቅላቸው የሚፈልጉት እንቅልፍ የሚነሳ ስጋት ነበራቸው ለማለት ግን ይከብዳል፡፡ …
Read More
በዋሽንግተን ዲሲ የሚገኙ አገር ወዳድ ኢትዮጵአውያን ያቋቋሙት የዲሲ ግብረ ሀይል ለአርበኞች ግንቦት ሰባት ነጻነት ተዋጊዎች የ15 ሺህ ዶላር የሚያወታ መድሃኒትና አስር ሺህ ዶላር የገንዘብ ልገሳ በትላንትናው ዕለት በዋሽንግተን ዲሲ በአንድ …
Read More
(በነገረ ኢትዮጵያ ሪፖርተር) የልደታ ከፍተኛ ፍርድ ቤት አቶ አንዳርጋቸው ፅጌ በእነ ዘመነ ካሴ መዝገብ ከ2ኛ እስከ 5ኛ ድረስ ለተጠቀሱት ተከሳሾች የመከላከያ ምስክር ሆነው እንዲቀርቡ ወሰነ፡፡ የፌደራል አቃቤ ህግ ‹‹ከአንዳርጋቸው ጋር …
Read More
አንዷለም አራጌ ከመንገድ ልጁን ከት/ቤት ሊአመታ ሲል የታፈነ፣ያለወንጀሉ ወንጀል ተለትፎበት በእስር ቤት ሲማቅቅ እነሆ አራት ዓመት ሊሞላው ሁለት ወር ብቻ ይቀረዋል። አንዷለም አራጌ ሲታሰር ይሄ የመጀመሪአው አይደለም። ከዚህ ቀደም ከቅንጅት …
Read More