Hiber Radio: የሀብታሙ አያሌው ዕጣ ፈንታ ምን ይሆን?-በዳንኤል ሺበሺ

የቀድሞው የአንድነት የሕዝብ ግንኙነት ሀላፊ ሀብታሙ አያሌው ከአገር ወጥቶ እንዲታከም በእስር ቤት በወሰዱበት የማሰቃየት እርምጃ ለህመም መዳረጉ ሳያንስ በፍርድ ቤት ስም ከአገር እንዳይወጣ ለተጣለበት እግድ ተደጋጋሚ ማመልከቻ አቅርቦ ውጤት አልተገኘም። …

Read More

Hiber Radio: ብጹዕ አቡነ በርናባስ መንጋዎቻቸን ከጉያቸን እየተነጠቁብን ነው ሲሉ ገለጹ፣በሎስሳንጀለስ ደማቅ አቀባበል ተደረገላቸው

በታምሩ ገዳ በሃዋሪያዊ ጉዟቸው እና በሰበከተ ወንጌላቸው በበርካታ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ ምእመናኖች ዘንድ የሚታወቁት እና በስደት በምትገኘው የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ ሲኖዶስ ባለፈው እሁድ አኤ አ ሰኔ 19 2016 በካሊፎርኒያው ኦክላንድ …

Read More

Hiber Radio: ሐብታሙ አያሌው ከአገር ወጥቶ ሕክምና እንዲያገኝ የተጣለው እግድ እንዲነሳ ለፍርድ ቤት በድጋሚ ጥያቄ ቀረበ፣ የአገዛዙ ባለስልጣናት ዝምታን መርጠዋል

በጠና ታሞ በአዲስ አበባ በሆስፒታል አልጋ ላይ ለሚገኘው የቀድሞ የአንድነት ፓርቲ የሕዝብ ግንኙነት ሀላፊ ሀብታሙ አያሌው አፋጣኝ ሕክምና በውጭ አገር እንዲያገኝ ከአገር እንዲወታ እንዲፈቀድለት ኢትዮጵያውያን በመላው ኣለም የጀመሩት የማህበራዊ ሚዲያ …

Read More

Hiber Radio: የእንግሊዛውያን መራጮች ከአውሮፓ ሕብረት ለመነጠል መወሰን ያስከተለው ተቃውሞና ድጋፍ ሲቃኝ (ልዩ ዘገባ)

በሕዝበ ውሳኔ ምክንያት ከአውሮፓ ሕብረት የወጣችው እንግሊዝ ከፍተኛ ተቃውሞና ድጋፍ በማስተናገድ ላይ ትገኛለች ከሁለት ሚሊዮን በላይ ዜጎች ሕዝበ ውሳኔ እንዲደረግ ጠይቀዋል ልዩ ዘገባ በታምሩ ገዳ  

Read More

Hiber Radio: የሀብታሙ አያሌው ጤንነት አልተሻሻለም፣ ሰማያዊ ፓርቲ ከአገር ወጥቶ እንዲታከም መንግስት የጣለውን እግድ እንዲያነሳ ጠየቀ

የቀድሞው የአንድነት ፓርቲ የሕዝብ ግንኙነት ሀላፊ ሀብታሙ አያሌው ጤንነቱ ያልተሻሻለ ሲሆን ዛሬም ራሱን እንደማያውቅና መናገር እንደማይችል በቅርብ የጎበኙት የገለጹ ሲሆን አመሻሽ ላይ ገርጂ ካዲስኮ ሆስፒታል ጠይቀነው ሲመለሱ እንደገለጹት ባይነቃም አልፎ …

Read More

Hiber Radio: ጃዋር መሐመድ የአማራና የኦሮሞ ምሁራን እንዲነጋገሩ ጥሪ አቀረበ (አዲስ ቃለ ምልልስ)

<…በኦሮሚያ ክልል የተፈጸመውን የሰብዓዊ መብት ጥሰት የሚቃወምና የድርጊቱ ፈጻሚዎች ላይ ወደፊት ተጽዕኖ የሚያሳድር የሕግ ረቂቅ የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ኮሚቴ ንዑስ ኮሚቴ በሁለቱም ፓርቲ አባላት ሙሉ ድጋፍተቀብሎት ለሴኔቱ ተመርቷል ።ይህ ሕግ …

Read More

Hiber Radio: የአሜሪካ ፖለቲከኞች በመሳሪያ ቁጥጥር ላይ የጀመሩት እሰጣ ገባ ሲዳሰስ

የአሜሪካ ፖለቲከኞችን ከማነታረክ እስከ ማፋጠጥ የሄደው ልዩ የሆነው የመሳሪያ ባለቤትነት መብትን የተቃወሙ የአሜሪካ የሕዝብ እንደራሴዎች ለሃአ አምስት ሰዓት የዘለቀ ተቃውሞና ውጤቱ ሲዳሰስ ህብር ሬድዮን በህብር ሬዲዮ ድህረ ገጽ ወይም በቀጥታ …

Read More

Hiber Radio: ሀብታሙ አያሌው በጠና ታሞ ሆስፒታል ገባ -ከአገር ወጥቶ እንዳይታከም ተከልክሎ ነበር

የአንድነት ለፍትህና ለዴሞክራሲ ፓርቲ የቀድሞ የሕዝብ ግንኙነት ሀላፊ ሀብታሙ አያሌው በጠና ታሞ ሆስፒታል ገብቷል። ሀብታሙ ከእስር ከተፈታ በሁዋላ ከሀገር ወጥቶ እንዲታከም በውጭ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን በዘሐበሳ አዘጋጆች አማካይነት ገንዘብ ቢአሰባስቡም አገዛዙ …

Read More

Hiber Radio: እስራኤል በኤርትራ ወታደራዊ ቤዝ እንደሌላት ተገለጸ፣፣የቀድሞው የአንድነት ፓርቲ እውነተኛ አመራሮች አዲስ ፓርቲ አልመሰረትንም አሉ፣ጃዋር መሐመድ በሻሸመኔም ሆነ በሌሎች ቦታዎች የሚደረገው ግድያ የሕወሓት የተቀነባበረ ሕዝብን ከሕዝብ የማጋጨት ሴራ መሆኑን ገለጸ የሚሉና ሌሎችም

የህብር ሬዲዮ ሰኔ 19  ቀን 2008 ፕሮግራም <…የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ኮሚቴ ንዑስ ኮሚቴ በሁለቱም ፓርቲ አባላት ሙሉ ድጋፍ የተቀበለው ለሴኔቱ ተመርቷል ይህ ሕግ ሆኖ ሲወታ የአሜሪካና የሕወሓትን ግንኙነት ይለውጣል። ይህ …

Read More

Hiber Radio: ጋዜጠኛ ጌታቸው ሺፈራው በፈጠራ ለቀረበበት የሽብር ክስ ላቀረበው መቃወሚያ ዐቃቤ ሕግ መልስ ሰጠ

ከሽብር ቡድን አመራሮች ጋር በፌስቡክና በስልክ ግንኙነት በመፍጠር መረጃዎችን አስተላልፏል በሚል የፈጠራ የሽብር ክስ የቀረበበት የነገረ ኢትዮጵያ ጋዜጣ ዋና አዘጋጅ ጋዜጠኛ ጌታቸው ሺፈራው ሰኔ 1/2008 ዓ.ም ላቀረበው የክስ መቃወሚያ አቃቤ …

Read More