Hiber Radio : በኢትዮጵያ በረሃብ ሳቢያ ዜጎች እየሞቱና ከቀዬያቸው እየተሰደዱ መሆኑን ገለጹ፣የዕርዳታ እህል ለተረጂዎች እየተሰጠ አለመሆኑን አጋልጠዋል

መንግስት በርሃብ ለተጎዱት ዜጎች እርዳታ እየሰጠ እንዳልሆነ ቀያቸውን ለቀው አዲስ አበባ የገቡት የርሃቡ ሰለባዎች ለነገረ ኢትዮጵያ ገልፀዋል፡፡ ከወሎ የተለያዩ አካባቢዎች በርሃብ የተጠቁ ዜጎች ህይወታቸውን ለማትረፍ ወሎ ውስጥ ከሚገኙት ከተሞች አልፈው …

Read More

ንቧ ድፍት ኣለች!

 Amdom Gebreslasie እንደው ባለፈው ኣመት ህወሓት 40 ዋ ስታወጣ 2 ቢልዮን ብር ወጪ እንዳደረገች የምታስታውሱት ነው። የዲያስፖራ ቀን በትግራይ ሲከበር 200 ሚልዮን ብር ወጪ፣ የኣርቲስቶች ጉብኝት፣ የከተሞች ቀለሞች መቀባት፣ የዜሮ …

Read More

Hiber radio: ከምርጫ 97 ግድያ ሕጋዊው አጣሪ ኮሚሽን አባል አቶ ምትኩ ተሾመ ጋር የተደረገ ቃለ ምልልስ

አቶ ምትኩ ተሾመ ምርጫ 97ን ተከትሎ ዛሬም ድረስ ስልጣን ላይ ባለው አገዛዝ የሀይል እርምጃ የተገደሉትን ፣የቆሰሉትን፣የታሰሩትን እና የደረሰውን ጉዳት ለማታራት የተቋቋመው ሕጋዊው አጣሪ ኮሚሽን አባል ናቸው። የኮሚሽኑ ሰብሳቢ ዳኛ ፍሩህይወት …

Read More

Hiber Radio : እንግሊዝ ለኢትዮጵያ የሸጠችው ሊኩሌር ሰሜን ኮሪያ እጅ እንዳይገባ ስጋት ፈጠረ፣ በኢትዮጵያ ድርቁን ተከትሎ የማጅራት ገትር በሽታ ተከሰተ፣በትግራይ ክልል ክትባት ተጀምሯል፣ የእንግሊዝና የኢትዮጵያው አገዛዝ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ተገናኝተውም የአቶ አንዳርጋቸው ጽጌ ጉዳይ መጨረሻው አልታወቀም፣የጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ ቤተሰቦች ሕክምናና ጠያቂ መከልከሉን ተከትሎ ለአገዛዙ የሰብዓዊ መብትና ዕንባ ጠባቂ የአቤቱታ ደብዳቤ አስገቡ ፣ሳውዲ በየመን ላደረገችው ወረራ ኤርትራ ድጋፍ ማድረጉዋ ተገለጸ ፣ የምርጫ 97ን ግድያ ካጣራው ሕጋዊው አጣሪ ኮሚሽን አባል ጋር ቃለ መጠይቅ የሰማዕታቱን አስረኛ ዓመት በመዘከር፣መምህር ግርማ ወንድሙን የተመለከተ ልዩ ዘገባና ሌሎችም

የህብር ሬዲዮ ጥቅምት 21 ቀን 2008 ፕሮግራም <…ምርጫ 97ን ተከትሎ እኛ በኮሚሽኑ ያጣረነው እንኳን 193 ሲቪሎች፣ 6 ፖሊሶች ተገድለዋል። 763 ሰዎች የአካል ጉዳት ደርሶባቸዋል። 40 ሺህ በልዩ ልዩ እስር ቤቶች …

Read More

Hiber radio : የአገዛዙ ኮሚኒኬሽን ሚ/ር አቶ ጌታቸው ረዳ ምነው ከሙግት ፈረጠጡ?

የአገዛዙ የኮሚኒኬሽን ሚኒስትር ጌታቸው ረዳ የህወሃት ባለስልታን ናቸው። ቀደም ሲል የአቶ ሀይለማሪአም አማካሪ ሆነው የህወሃትን ውሳኔ ለሰውዬው የሚአስጠኑት እሳቸው ናቸው የሚሉ ነበሩ። ሰውዬው እንደሌሎቹ ባለስልጣኖች ከረባት ለብሰው በመዋሸት ይታወቃሉ። ከዓመታት …

Read More

Hiber Radio: አልሽባብ ከወደቀ የጦር አውሮ ፕላን ውስጥ አሜሪካኖችን እና በርካታ ዶላሮችን መማረኩ ተነገረ

በታምሩ ገዳ (ህብር ሬዲዮ-ላስ ቬጋስ) መነሻውን ከኬኒያ በማድረግ መዳረሻውን ወደ ሶማሊያ ሊያደርግ የነበር አንድ የእፍሪካ ህብረት የ ሶማሊያ ዘማቾች የእቃ መጫኛ አውሮፕላን አሮብ አለት ከሞቋደስሾ ደቡባዊ ክልል ተከሰክሶ በመወደቁ በወስጡ …

Read More

ኢህአዴግ ማለት የአስመሳዮች ጥርቅም ነው ብል አልተሳሳትኩም! እድሜ ለአቶ ሙክታርና ለወይዘሮ አስቴር!

(የትነበርክ ታደለ) ይህን ታላቅ ርእስ ለመጻፍ ስነሳ ራሴን እንደ ሰማእት ቆጥሬዋለሁ። እውነት ለመናገር አሁን ሀገራችን ባለችበት ሁኔታ ይህ ርእሰ ጉዳይ “ብሞትም ብኖርም” ተብሎ የሚጻፍ ሀሳብ ነውና እንግዲህ አምላክ ያውቃል። እና …

Read More

የመምህር ግርማ ዋስትና መከልከልና አዲስ ክስ ብቅ ማለቱ እስራቸው ፖለቲካዊ ውሳኔ መሆኑን ኢትዮጵያውያን በመግለጽ ላይ ናቸው ፣የማታለል ክስ የቀረበባቸው መምህሩ “ሴራ ነው – ከሳሹን አይቼው አላውቅም” ብለዋል

መምህር ግርማ ወንድሞ በአዲስ አበባ በፖሊስ ቁጥጥር ስር እንደዋሉ በአገዛዙ የፓሪቲ ሚዲአ ያለ ፈቃድ በማጭበርበር ሲያስተምሩ መያዛቸውን ፖሊስን ጠቅሶ በዘገቡ ማግስት በፍርድ ቤት ፖሊስ ይዞ የቀረበው አዲስ የጊዜ ቀጠሮ መጠየቂያ …

Read More

የመን በጦርነት እየተለበለበች ዛሬም በርካታ ኢትዮጵያዊያን እየጎርፉባት ይገኛሉ

በታምሩ ገዳ (ህብር ሬዲዮ)ካለፈው የፈረንጆቹ መጋቢት ወር አንስቶ እንደ ሰደድ እሳት እየጠቀጣጠለ ያለው የየመኖች የእርሰ በርሰ ጦርነት እና የ ጎረቤት ሰወዲ አረቢያ የአየር ላይ ድበደባዎች ያሰከተለው የሰብአዊ ቀወስን ተከተሎ የመን …

Read More