የእናቴ ልጅ ነኝ! ጦማሪ በፍቃዱ ዘ ኃይሉ

እቤቴ ከገባሁ ጀምሮ ወዳጅ ዘመዶቻችን ሁሉ ‹‹እንኳን ለቤትህ አበቃህ›› እያሉኝ ነው፡፡ የ‹እንኳን ለቤትህ አበቃህ› መልዕክቶቹ ግን ብዙውን ጊዜ በተጨማሪ ምክሮች ይታጀባሉ፡፡ በነገራችን ላይ፣ በተለይ እንደኔ በዕድሜ የገፉ ወላጆች ላሉት ሰው …

Read More

እናመሰግናለን! የዞን9 ጦማርያን እና ጋዜጠኞች

በድንገት ከያለንበት ተይዘን እንደታሰርነው አፈታታችንም ግራ የሚያጋባ ነበር፡፡ ተመሳሳይ ክሶች ቀርበውብን እያለ ግማሾቻችን ‹ክስ ተቋርጦላችኋል› ተብለን ተፈታን፣ ግማሾቻችን ደግሞ ‹ነፃ ናችሁ› (ከሳሽ በነፃነታችን ላይ ይግባኝ መጠየቁ እንዳለ ሁኖ) ተብለን ይሄው …

Read More

የሶሪያው ፕ/ት ባሽር አላ አሳድ ለመጀመሪያ ጊዜ ንጹህ አየር ተቀብለው ተመልሱ-ቱርክ “ፕ/ት እሳድ አንደ ወጡ በዚያው በ ሞስኮ ቢቀሩ ምኞታችን ነበር” ትላለች

(በታምሩ ገዳ) ላለፉት አራት አመታት በርሰ በርስ ጦርነት ከምትታመሰው አገራቸው ሶሪያ መወጣት ተሰኗቸው የነበሩት የሶሪያው ፕ/ት ባሽር እላ አሳድ ባልተጠበቀ ሁኔታ ማክሰኞ ምሽት ሩሲያ (ሞስኮ) ላይ መታየታቸው ፖለቲከኞችን ጉድ አሰኝተዋል። …

Read More

የመጨረሻው የዞን ዘጠኝ ጦማሪ ከትንሹ እስር ቤት ትልቁን በ20 ሺህ ብር ዋስ ተቀላቀለ

ጥቅምት 5/2008 አራቱ የዞን ዘጠኝ አባላት በነፃ እንዲለቀቁ ሲወሰን፣ በወንጀለኛ መቅጫ ህግ 257/ሀ እንዲከላከል የተባለው በፍቃዱ ሀይሉ በ20 ሺህ ብር ዋስ ከእስር እንዲለቀቅ ተወሰነ፡፡ ጦማሪና ጋዜጠኛ በፍቃዱ ሀይሉ ጥቅምት 5/2008 …

Read More

Hiber Radio : እንግሊዝ የአቶ አንዳርጋቸው ጽጌ ጉዳይን ለጥቅሟ ስትል እንዳትረሳው ተጠየቀች፣ለአቶ አንዳርጋቸው መታፈን ተጠያቂ የተባሉት ዶ/ር ቴዎድሮስን ሎንዶን ላይ መጋበዝ አደጋ አለው ተባለ

ታምሩ ገዳ (ህብር ሬዲዪ ላስ ቬጋስ) ካለፈው አመት የፈረንጆቹ ሰኔ ወር መባቻ ላይ ወደ ኤርትራ ሲጓዙ የመን(ሰነኣ ) አለም አቀፍ አወሮፕላን ጣቢያ ላይ ታፈነው ለ አዲስ አበባ መንግስት ተላለፈው የተሰጡት …

Read More

Hiber radio : ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ የፔን ካናዳ ዓለም አቀፍ ሽልማት ተሸላሚ ሆነ

በሀሰተኛ የሽብርተኝነት ክስ ተከስሶ በአገዛዙ ፍርድ ቤት 18 አመት የተፈረደበትና ከአራት ኣመት በላይ በእስር ላይ የሚገኘው ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ የፔን ካናዳ ደረጃ አንድ ሰብዓዊነት (PEN Canada’s One Humanity Award) ሽልማት …

Read More

በእስራኤል በስህተትና በግፍ በተገደለው ኤርትራዊ ወጣት ሳቢያ ታላቅ ቁጣ ቀሰቀሰ ፣የኤርትራ መንግስት ግድያውን አውግዟል

በታምሩ ገዳ ከዛሬ አራት አመት በፊት ከትውልድ አገሩ ኤርትራ ባሕር እና የብስ አቋርጦ ወደ “ተሰፋይቱ ምድር” እስራኤል ለተሻለ ኑሮ ሲል የተሰደደው የ29 አመቱ ሃብቶም ዘረሁን በቀጣሪዎቹ ዘንድ “ተግባቢ ፣ ለመሻሻል …

Read More

Hiber Radio ፡የኢትዮጵያው አገዛዝ ሶማሊያ ውስጥ የሚዋጋው በአሜሪካ ግፊት መሆኑን ወታደራዊ ሰነድ አጋለጠ፣በሚኒሶታ ለአርበኞች ግንቦት ሰባት የጀመረውን ትግል ለማጠናከር አገር ወዳድ ኢትዮጵያውያን 78 ሺህ ዶላር አዋጡ፣ በኢትዮጵያ ያለው አገዛዝ ኢኮኖሚው ውድቀት ላይ መሆኑን አመነ ፣በቀይ ሽብር ጊዜ ፈጽመዋል በተባለው ወንጀል ተጠርጥረው በኔዘርላንድ በቁጥጥር ስር የዋሉት ኢትዮጵያዊ በአገር ቤት ሞት ተፈርዶባቸዋል ፣ የድምጻዊ አብዱ ኪያር አዲሱ <<አልተነጣጠልንም >> ዜማ በአገዛዙ ሚዲያዎች እንዳይደመጥ ታገደአምንስቲ ኢንተርናሽናል የዞን 9 ጦማሪያን አስቀድሞም መታሰር እንዳልነበረባቸው ገለጸ፣ የቦስትዋና ፍርድ ቤት ለከዱት ኤርትራውያን አስር የብሄራዊ ቡድኑ ተጫዎቾች ጥገኝነት ሰጠ እና ሌሎችም አሉን

የህብር ሬዲዮ ጥቅምት 7 ቀን 2008 ፕሮግራም <… የወያኔ መሪዎች በዘር ማጥፋት ወንጀል መዘፈቃቸውን የአሜሪካ ስቴት ዲፓርትመንት በየጊዜው የሚያወጣውን ማስረጃ ማየት ነው። ይሄን ረስተው በአሜሪካ ፍርድ ቤት የአርበኞች ግንቦት ሰባት …

Read More

ዛሬ ከእስር የተፈቱት የዞን ዘጠኝ ጦማሪያን እስር ቤት የቀረው በፍቃዱ ሐይሉ እንዲፈታ ጠየቁ

ከነጻዎቹ ዞን ዘጠኝ ጦማሪያን መካከል በፈጠራ ክስ ሳቢያ 541 ቀናት ታስረው ትላንት በፍርድ ቤት ነጻ የተባሉትና ዛሬ የተፈቱት ጦማሪ አቤል ዋበላ፣ጦማሪ አጥናፍ ብርሃኔ እና ጦማሪ ናትናኤል ፈለቀ ከቅሊንጦ እስር ቤት …

Read More