Hiber Radio :የቀድሞው የአየር ሀይል አዛዥ ሜ/ጄ/ል አበበ ተክለሀይማኖት(ጆቤ) የይስሙላው ፓርላማ የአገሪቱን ሐብት ከሚያባክን ይፍረስ ሲሉ ጠየቁ፣ አቶ ሀይለማሪያም ቁጥራቸው 15 ሺህ የሚደርሱ የሱማሌ ክልል ልዩ ሀይሎችን ትጥቅ ፍቱ ማለታቸው ተቀባይነት ሳያገኝ መቅረቱ ተዘገበ፣የዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ቢራቡም ተቃውሞ እንዳያነሱ ማስጠንቀቂያ ተሰጣቸው ፣ አልሸባብ በኢትዮጵያው አገዛዝ ወታደሮች ላይ ጥቃት ሰነዘርኩ አለ፣ የጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝን አንደኛ ዓመት የግፍ እስርን በመቃወም በማህበራዊ ሚዲያው ተቃውሞ ተጠራ፣ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ቻይናውያን የበረራ አስተናጋጆችን መቅጠሩ ያስከተለበት ተቃውሞ እንደቀጠለ ነው እና ሌሎችም አሉን
የህብር ሬዲዮ መስከረም 30 ቀን 2008 ፕሮግራም <… ህገ መንግስቱ መሻሻል ሁሉም ባይሆን አብዛኛው ሕዝብ የሚቀበለው መሆን አለበት። እነ ኦነግን መኢሶንና ኢህአፓን ጨምሮ የሕዝቡ ሀሳብ ተካቶ ውይይት ተደርጎበት መሻሻል አለበት…ሕገ …
Read More
