ኢትዮጵያዊቷ ብርቅዬ አትሌት እና አሳዛኙ የአሜሪካ ገጠመኟ፣“ወደ ኢትዮጵያ ከምመለስ እራሴን እዚሁ ባጠፋ እመርጣለሁ”ሌላኛው አትሌት
(በታምሩ ገዳ) የ18 አመቷ ገነት ሊሪ በ400 ሜትር ወድድር ብሄራዊ ሪኮርድ በመሰበር አገሪቱ ካፈራቻቸው እና ሰሟን ከሚያሰጠሯት ጥቂት ብርቅዮ አትሌቶች መካከል አንዷ ስትሆን በመጭው 2016 እኤአ ኢትዮጵያን በመወከል ወደ ብራዚል …
Read MoreHiber Radio Las Vegas
(በታምሩ ገዳ) የ18 አመቷ ገነት ሊሪ በ400 ሜትር ወድድር ብሄራዊ ሪኮርድ በመሰበር አገሪቱ ካፈራቻቸው እና ሰሟን ከሚያሰጠሯት ጥቂት ብርቅዮ አትሌቶች መካከል አንዷ ስትሆን በመጭው 2016 እኤአ ኢትዮጵያን በመወከል ወደ ብራዚል …
Read More
(ጌታቸው ሺፈራው) ታክሲ ውስጥ በብዛት ከሚፃፉት ጥቅሶችም በላይ አንዳንዴ ታክሲ ውስጥ ካሉት ሰዎች ጣል የሚደረጉት የምሬት አሊያም ሌሎች የፖለቲካ ወጎች የማህበረሰቡን አመለካከት በግልፅ ያሳያሉ፡፡ መጀመሪያ ከጎናቸው ያለውን ሰው የሚጠራጠሩት ተሳፋሪዎች …
Read More
በሀሰተኛ ክስ ተከሶ ከትላንት ማለዳ ጀምሮ በየመን ሰንኣ እስር ላይ የነበረው ጋዜጠኛ ግሩም ተክለሃይማኖት ዛሬ በፖሊሶች ተጣርቶ የቀረበበት የፈጠራ ክስ ላይ በቂ ማስረጃ ባለመቅረቡ ማምሻውን በነጻ መለቀቁን ባለቤቱ የላከችልን መረጃ …
Read More
በየመን ሰንዓ የሚገኘው ጋዜጠኛ ግሩም ተ/ሃይማኖት በተቀነባበረ ሀሰተኛ ክስ በየመን በቁጥጥር ስር ውሏል።ግሩም በተደጋጋሚ በየመን እና በተለያዩ የመካከለናው ምስራቅ አገራት በወገኖቻችን ላይ የሚደርሰውን እንግልት፣ሰቆቃ ፣አለሁ ባይ ማጣታቸውን ያሳውቃል። የዛሬ የግሩም …
Read More
(በታምሩ ገዳ) ሰሞኑንን ከወደ ምእራብ አፍሪካዊቷ ናይጄሪያ የተሰማው አሰገራሚ ዜና በዙዎችን ወቸው ጉድ! ፣ምን አይነት ዘመን ላይ ደረሰን? ማለቱ አይቀረም። የአገሪቱ ጸረ -የአደንዛዥ እጽ እና የሀገወጥ ገንዘብ አዘዋዋሪዎች ግበረ …
Read More
ጋዜጠኛ ግሩም ተ/ሃይማኖት ከልጁ ጋር እና የመጽሐፉ የገጽ ሽፋን በየመን ፖሊሶች ዛሬ ማለዳ ሰንዓ ውስጥ የታሰረው ጋዜጠኛ ግሩም ተ/ሀይማኖትን በሀሰተኛ የሰላይነት ስም የከሰሰው ኢትዮጵያዊ ግለሰብ ግርማ ወ/ሰንበት የሚባል ሲሆን ከዚህ …
Read More
የመን የሚገኘው ጋዜጠኛ ግሩም ተ/ሃይማኖት ዛሬ ማለዳ በየመን ወታደሮች ቁጥጥር ስራ መዋሉን የዋለ ሲሆን በየትኛው እስር ቤትና በምን ሁኔታ ላይ እንዳለ ተጨማሪ ማጣራት ለማድረግ ወደ የመን በተደጋጋሚ ደውለን ሳይሳካልን ቀርቷል። …
Read More
የህብር ሬዲዮ መስከረም 16 ቀን 2008 ፕሮግራም <… በሳውዲ በሚና በደረሰው አደጋ የሞቱና የቆሰሉ ኢትዮጵያውያን ሓጃጆች ቁጥር ለማወቅ የጋራ ጥረት የተቀናጀ ስራ መስራት ግድ ይላል ብዙ አገሮች ተቀናጅተው ሰርተው የሞቱ …
Read More
የመጽሐፉ ርእስ፣ አብዮቱና ትዝታዬ ደራሲ፣ ፍሥሓ ደስታ (ኮ/ል) አሳታሚ፣ ፀሐይ አሳታሚ ድርጅት የገጽ ብዛት፣ 598 ገጾች ዋጋ፣ $44.95 (ቅኝት ክንፉ አሰፋ) ፀሐይ አሳታሚ ድርጅት ከዚህ ቀደም ሁለት የአብዮቱ …
Read More
ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዬች እንኳን ለ1436 ኛዉ የኢድ አልአድሀ በአል በሰላም አደረሳችሁ እያልን መልካም ምኞታችንን ገልጸን ሳንጨርስ በሳውዲ የተሰማው አሳዛኝ አደጋን ተከትሎ ኢትዮጵያውያን በዚያ አሉ ወገኖቻቸው ሁኔታን ያሳስባቸዋል። ዛሬም ሰሞኑን …
Read More