ከኤርትራ የተመለሱ ሀገር ወዳድ ዶሮዎችን በተመለከተ በጋራ የተሰጠ መግለጫ
ጋዜጠኛ ጌታቸው ሽፈራው(ከአዲስ አበባ) ለበርካታ አመታት ከገበያ በመጥፋት የኢትዮጵያን ህዝብና መንግስት ለማራራቅ በሚፈልጉ የስግብግብ ነጋዴዎች ተላላኪ ፀረ ሰላም ዶሮዎች አማካኝነት ኤርትራ ውስጥ ሲደራጅ የነበረው የዶሮ ክምችት ብሔራዊ የመረጃና የደህንነት አገልግሎት …
Read MoreHiber Radio Las Vegas
ጋዜጠኛ ጌታቸው ሽፈራው(ከአዲስ አበባ) ለበርካታ አመታት ከገበያ በመጥፋት የኢትዮጵያን ህዝብና መንግስት ለማራራቅ በሚፈልጉ የስግብግብ ነጋዴዎች ተላላኪ ፀረ ሰላም ዶሮዎች አማካኝነት ኤርትራ ውስጥ ሲደራጅ የነበረው የዶሮ ክምችት ብሔራዊ የመረጃና የደህንነት አገልግሎት …
Read More
(ህብር ሬዲዮ-ላስ ቬጋስ) በአዲስ አበባ ከተማ በቦሌ ክ/ከተማ ወረዳ 01 በልዩ ስሙ ቦሌ ሚካኤል ታክሲ ማዞሪያ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፊት ለፊት በሩ አካባቢ ዛሬ አርብ መስከረም 7 …
Read More
(በታምሩ ገዳ) የ 14 አመቱ አህመድ መሃመድ ገና ታዳጊ፣ የሙስሊም እምነት ተከታይ እና የ9ኛ ክፍል ተማሪ ሲሆን በ እርሱ እድሜ ሊሰሩ አይደለም ሊታሰቡ የማይሞከሩትን የኢሌክትሮኒክስ ቁሶችን መገጣጠም የእለት ተገባራቱ ናቸው …
Read More
በአዲሱ አመት ዋዜማ የፖለቲካ እስረኞችን ለመጠየቅ ወደ ቂሊንጦ እስርቤት ከእህቴ ጋር ሄጄ ነበር፡፡ ስማችንን እና የምንጠይቃቸዉን እስረኞች ስም ካስመዘገብን በኋላ መታወቂያችን አሳይተን ወደዉስጥ ልንገባ ስንል መታወቂያዉን የምትመለከተዉ ፖሊስ ስማችንን ካነበበች …
Read More
በፍቅር ሰበብ; ሴት ስለሚገድሉ ወንዶች የሚወጡ ዜናዎችን እንሰማለን፡፡ በወጣትነታቸው የተቀጠፉ ጽጌሬዳዎች ያሳዝናሉ፡፡ ነፍስ ይማር!! በፍቅር ሰበብ መግደል በተለይ የወንዶች ችግር ይመስለኛል ፡፡ ሴቶች በወደዱት ሰው መገፋትን በእንባቸው ያጥቡታል፡፡ ለወንድ ግን …
Read More
በአዲስ አበባ አንድ የፌዴራል ፖሊስ አባል ለቡ አካባቢ በሚገኝ መዝናኛ ቤት ውስጥ ከትላንት በስቲያ ሰኞ ምሽት አንዲት ወጣት ተገድላለች፡፡ የጥቃቱ አድራሽ ራሱን ለማጥፋት ሞክሮ ተርፎ በሕክምና ላይ እንደሚገኝ ተዘግባል። በአገር …
Read More
በኢትዮጵያ የፖለቲካ ታሪክ የተለመዱ ከሆኑ ክስተቶች አንዱ ከአንዱ ጎራ ወደ ሌላው ጎራ ዘለው የሚገቡ ወይ ቶሎ ኮፍያቸውን የሚቀይሩ ሰዎችን ብዙ በስም መዘርዘር ይቻላል። የሰሞኑ የህወሓት <<ሙሽራ>> ሞላ አስገዶም ከነዚህ አንዱ …
Read More
የሙስሊሙ ሰላማዊ ትግል የማህበራዊ ሚዲያው ልሳን ድምጻችን ይሰማ ዘሬ የተፈቱት የሙስሊሙ መፍትሄ አፈላላጊ ኮሚቴዎች መካከል እና አንድ አብሯቸው የታሰረው ጋዜጠኛ መፈታትን አስመልክቶ ወቅታዊ መግለቻ ያወታ ሲሆን በዚህ መግለጫ የሙስሊሙ ሰላማዊ …
Read More
ከኤርትራ ከድተው በሱዳን በኩል አዲስ አበባ የገቡትና የቀድሞው የትግራይ ሕዝብ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ(ትህዴን) ሊቀመንበር ታጋይ ሞላ አስገዶም ዛሬ በአዲስ አበባ የህወሓት-ኢህአዴግ አገዛዝ ደህንነት ያዘጋጀላቸውን ጋዜጣዊ መግለቻ በሰጡበት ወቅት ተረጋግተው ሳይሆን የሚናገሩት …
Read More
አርበኞች ግንቦት 7 ከኤርትራ ከድቶ ህወሃት-ኢህአዴግ አገዛዝ በሱዳን አድርጎ እጁን የሰጠው የትግራይ ሕዝብ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ መሪ የነበረው ሞላ አስገዶምን አስመልክቶ ድርጅቱ ያወታበትን መግለጫ ደግፎ በአገዛዙ በኩል የሚሰጠውን የሀሰት መግለቻ መሰረተ …
Read More