ለህወሓት የስልጣን ሽኩቻ በመቀሌው ቡድን ላይ የተመዘዘ የሙስና ካርድ የሌሎችም ይነሳ ሲባል ጠፋ
የአረናው የሕዝብ ግንኙነት ሀላፊ አምዶም ገ/ስላሴ የህወሃት ባለስልታናት የስልጣን ሽኩቻ ድርጅቱን ባቻ ሳይሆን በበላይነት የሚቆጣጠረውን ኢህአዴግንም ማዳከሙ አይቀርም ሲል አስቀድሞ ለህብር ሬዲዮ ቃለ መጠይቅ ሰጥቶ አቅርበነዋል። በጉባኤው የተነሱ አንዳንድ ጉዳዮችን …
Read MoreHiber Radio Las Vegas
የአረናው የሕዝብ ግንኙነት ሀላፊ አምዶም ገ/ስላሴ የህወሃት ባለስልታናት የስልጣን ሽኩቻ ድርጅቱን ባቻ ሳይሆን በበላይነት የሚቆጣጠረውን ኢህአዴግንም ማዳከሙ አይቀርም ሲል አስቀድሞ ለህብር ሬዲዮ ቃለ መጠይቅ ሰጥቶ አቅርበነዋል። በጉባኤው የተነሱ አንዳንድ ጉዳዮችን …
Read More
አቶ ማሙሸት አማረ ፍርድ ቤት በነጻ ከለቀቃቸው ያለ አንዳች ምክንያት ለአምስት ተጨማሪ ቀናት ታስረው ትላንት ቢፈቱም ዛሬም ባሉበት ቤት አካባቢ በፍርድ ቤት በሀሰት የቆሙባቸውን ጨምሮ ሌሎች የደህነት አባላት ክትትል እያደረጉ …
Read More
ጦማሪ በፍቃዱ ኃይሉ ከቅሊንጦ እስር ቤት ለነገረ ኢትዮጵያ በአማርኛና በትግርኛ የላከው ማስታወሻ ነው። ባለፈው ሳምንት በሌላ ማስታወሻው የኦሮሞ ሕዝብ ከኢትዮጵያዊነቱ ለመገንጠል የሚደረገውን ያልተሳካ ጥረት ጠቅሶ የሚያዋጣው ተባብረን ጭቆናን መታገል ነው …
Read More
የህብር ሬዲዮ ነሐሴ 24 ቀን 2007 ፕሮግራም <…የህሓት መሪዎች የስልጣን ሽኩቻ በጉባዔው በግልጽ ታይቷል። በተለይ ተቃዋሚን ለማጥቃት ያደራጁት አንድ ለምስት በስልጣን ክፍፍሉ ወቅት ለአቶ አባይ ወልዱ ቡድን ትልቅ ሚና ነበረው። …
Read More
ቃል የዕምነት ዕዳ ነዉ። አዎ! ማተቡን ላጠበቀና በአምላኩ ለሚታመን በእርግጥ ቃል የዕምነት ዕዳ ነዉ። ሰዉ ነኝና እንደ ፈጣሪ ቃሌ ሁሉ እዉነት ነዉ ብዬ አለተፈጥሮዬ አላብጥም። ግን ሰዉ ብሆንም ፈጣሪዬን የምፈራ …
Read More
በፖለቲካ ውሳኔ በፈጠራ የሽብር ወንጀል፣ከሽብርተኛ ድርጅት ጋር በማበር በሀሰት የተከሰሱት እና በፍርድ ቤት ውሳኔ ነጻ የተባሉት እነ ሀብታሙ አያሌው ዛሬም ድረስ ያልተፈቱ ሲሆን በዛሬው እለት ሕጋዊው የመኢአድ ፕሬዝዳንት አቶ ማሙሸት …
Read More
ማስታወሻ፡- ቀጥሎ የምታነቡትን ጽሑፍ በፍቃዱ ኃይሉ በአማርኛና በኦሮምኛ ቋንቋዎች ለአንባቢያን እንዲደርስለት ለነገረ ኢትዮጵያ የላከው ነው፡፡ አማርኛውን እነሆ!(ሊነበብ የሚገባው) በፍቃዱ ኃይሉ (ከቂሊንጦ እስር ቤት) በ19ኛው ክፍለ ዘመን መገባደጃ ላይ አውሮፓውያን አፍሪካን …
Read More
የግንባሩ መግለጫ ኦገስት 27, 2015 የግል ኑሮን ለማደላደል ሲባል የወያኔ አባል መሆን “ወይን ለመኖር” የሚል ስያሜ ከተሰጠው ዓመታት ተቆጥሯል። “ወይን ለመኖር” ዜጎች ነፃነታቸውን ለጥቅም አሳልፈው የሚሸጡበት፤ የሰው ልጅ ክብር የሚዋረድበት …
Read More
አይ ኤስ አይ ኤስን ለመቃወም መንግስት ከጠራው ሰልፍ አንድ ቀን ቀድሞ ከለቅሶ ቤት ወደ ቤተ መንግስት ለተደረገውና ለዋናው (ለሚያዝያ 14/2007 ዓ.ም) ሰልፍ አነሳስቷል በሚል ክስ የተመሰረተበት አቶ ማሙሸት አማረ ዛሬ …
Read More
ታምሩ ገዳ- ህብር ሬዲዮ (ላስ ቬጋስ )የአሜሪካው ኤቤሲ ቴሊቭዥን እህት ኩባንያ ለሆነው የቨርጂኒያው WDBJ7 ቴሌቭዥን ጋዜጠኛ የሆነችው የ 24 አመቷ አሊሰን ፓርከር ወደሌላ ድርጅት ለመዛወር እድል በማግኝቷ ከ WDBJ7 ጋር …
Read More