የአርበኞች ግንቦት 7 ታላቅ አገራዊ ስብሰባ ዛሬ በጎልድ ኮስት ሆቴል ይካሄዳል፣ የፕ/ር ብርሃኑ ነጋን ጨምሮ የግንባሩ መሪዎች መልዕክት ይተላለፋል
የአርበኞች ግንቦት 7 ሀገር የማዳን ጥሪ በሚል መሪ ቃል የጠራው ሕዝባዊ ስብሰባ ዛሬ ከቀኑ 5 ፒ.ኤም ጀምሮ በላስ ቬጋስ በጎልድ ኮስት ሆቴልና ካዚኖ ይካሄዳል ።የግንባሩን መሪ ፕ/ር ብርሃኑ ነጋን …
Read MoreHiber Radio Las Vegas
የአርበኞች ግንቦት 7 ሀገር የማዳን ጥሪ በሚል መሪ ቃል የጠራው ሕዝባዊ ስብሰባ ዛሬ ከቀኑ 5 ፒ.ኤም ጀምሮ በላስ ቬጋስ በጎልድ ኮስት ሆቴልና ካዚኖ ይካሄዳል ።የግንባሩን መሪ ፕ/ር ብርሃኑ ነጋን …
Read More
ልጆች ሆነን “እከሌ (እከሊት) አክራሪ ነዉ (ናት) ” ሲባል ይሰጠን የነበረዉ ትርጉም እና አሁን አክራሪነት እየሰጠ ያለዉ ትርጉም ለየቅል ይመስለኛል፡፡ ያኔ አንድ ሰዉ በአክራሪነት ሲጠራ ከብዙሃኑ በተለይ ሁኔታ ሃይማኖቱን ወይም …
Read More
(ህብር ሬዲዮ-ላስ ቬጋስ) የዞን ዘጠኝ ጦማሪያን ላለፉት አስራምስት ወራት በእስር ቤት በቆዩበት የፈጠራ ወንጀል ላይ ልደታ የፌዴራሉ የከፍተኛው ፍርድ ቤት ብይን ለመስጠት ነገ ነሐሴ 14 ቀን 2007 አስቀድሞ በሰጠው …
Read More
ህፃናት በጠዋቱ፡- ከዛ ማዶ ‹‹አሸባሪ››፣ ከዚህ ማዶ ‹‹አሸባሪ›› ኢህአዴግን አስደንባሪ፣ አንድ ለአምስት አቃጣሪ፣ ሆያ ሆዬ ጉዴ እኔንም ሊያስረኝ ነው እንዴ? ሲሉ የሰማሁ መለኝ! (በነገራችን ላይ የከተማ አስተዳደሩ ሳይፈቅድላቸው ነው እንዲህ …
Read More
የህብር ሬዲዮ ነሐሴ 10 ቀን 2007 ፕሮግራም <…የዋሽንግተን ዲሲው ስብሰባ ሕዝቡ በቅርብ ዓመታት ከታየው የተለየ አንዳንዶች እንደሚሉት የቅንጅት ዘመንን የሚያስታውስ ነበር። የአቶ አንዳርጋቸው ፎቶ በጨረታ ከ70 ሺህ ዶላር በላይ የተሸጠበት …
Read More
የመኢአድ ሕጋዊ ፕ/ት አቶ ማሙሸት አማረና ሌሎች የፓርቲው በእስር ላይ የሚገኙ የእስር አመራሮችና አባላት ላይ አገዛዙ ላዘጋጀው የሐሰት ክስ ለመመስከር የተዘጋጁ የራሱ የቀበሌ የተደራጁ የስለላ ቡድኑ አባላት የተበዳይ ቤተሰቦችንና፣ችሎቱን ለመከታተል …
Read More
(ዳዊት ከበደ ወየሳ እንደዘገበው) ሃሳቡን በጽሁፍ ስላቀረበ “አሸባሪ” ተብሎ 18 አመት የተፈረደበት ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ፤ በእስር ቤት ውስጥ በከፍተኛ ጫና እየደረሰበት መሆኑ ተገለጸ። ምንም ነገር ማንበብም ሆነ መጻፍ ተከልክሏል። በአንድ …
Read More
ታገሉ! ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ /ከዝዋይ እስር ቤት/ ስለሙስሊም መፍትሄ አፈላላጊ ኮሚቴ አባላት ፍርድም ሀሳቡን ሰንዝሯል ቦሌ አካባቢ ብርዱ ጠንከር ያለ ነበር፡፡ ከቦሌ ብራስ ወደሚሊኒየም አዳራሽ በሚወስደው ቀጭን መንገድ ላይ ወንዱም …
Read More
ጋዜጠኛ ሀብታሙ ምናለ የቀዳሚ ገጽ ጋዜጣ ስራ አስኪያጅና የሚሊሊዮኖች ድምጽ ጋዜጣ ሪፖርተር ነበር። የፕ/ት ኦባማ የኢትዮጵያን ጉዞ ተከትሎ እነ ርዮት ዓለሙ በአስቸኳይ የተፈቱ ዕለት ማምሳውን በፈጠራ የአልሸባብ ሴል ሆነህ የሽብር …
Read More
የመኢአድ ፕ/ት አቶ ማሙሸት አማረ ለነሃሴ 20 ተቀጥሮበታል አይ ኤስ አይ ኤስ በኢትዮጵያውያን ላይ የፈፀመውን አሰቃቂ ግድያ ለመቃወም መንግስት በጠራው ሰልፍ ሰበብ የታሰሩት እነ ማቲያስ መኩሪያ ለነሃሴ 18/2007 ዓ.ም እንደተቀጠረባቸው …
Read More