የአረና አመራር አባል ሑመራ ላይ ታንቀው ተገደሉ ፣አስከሬኑ እንዳይመረመር ፖሊስ ጫና ፈጥሯል

(ህብር ሬዲዮ-ላስ ቬጋስ) በስልጣን ላይ ያለው አገዛዝ በተቃዋሚአባላት ላኢ ሚያደርገውን እስርና ግድአ አጠናክሮ የቀጠለ ሲሆን አቶ ታደሰ ኣብራሃ የአረና ምስራቃዊ ዞን የአመራር አባል በቓፍታ ሑመራ ወረዳ ማይካድራ ቀበሌ ኑዋሪ ሲሆኑ …

Read More

ፖሊስ ለሁለተኛ ጊዜ በፍርድ ቤት ውሳኔ የመኢአድ ፕ/ት አቶ ማሙሸት አማረን አልፈታም አለ

(ህብር ሬዲዮ-ላስ ቬጋስ) የመኢአድ ሕጋዊው ፐ/ት አቶ ማሙሸት አማረ በአራዳ ምድብ በዝግ በታ ችሎት ፍርድ ቤቱ በአምስት ሺህ ብር ዋስ እንዲፈቱ ቢወስንም የዋስትናው ተከፍሎ ካለቀ በሁዋላ ፖሊስ በፍርድ ቤቱ ውሳኔ …

Read More

የሰማያዊ ፓርቲ የፓርላማ ዕጩ ሳሙኤል አወቀ ተገደለ ፣ <<ከገደሉኝ በተለይ ወጣቶች ትግሉን አደራ !>> ሲል አስቀድሞ ጽፎ ነበር

ህብር ሬዲዮ (ላስ-ቬጋስ) የሰማያዊ ፓርቲ የምስራቅ ጎጃም ዞን ጸሐፊና በዘንድሮው ምርጫ ፓርቲውን በመወከል ለፓርላማ የተወዳደረውና በከፍተና ድምጽ አሸንፎ እንደሌሎች ቦታዎች ድምጹ የተዘረፈበት ሳሙኤል አወቀ ትላንት ሰኔ 8 ቀን 2007 ከመኖሪያ …

Read More

ዳኛ ብርቱካን አቶ ማሙሸት አማረን ክሱ ተቋርጦ ይፈቱ ስትል ፖሊስ አለቅም አለ ፣የአይ.ሲ.ስን ግድያ ለማውገዝ ሰልፍ የወጣው የሰማያዊ ፓርቲ አባል ከሶስት ዓመት በላይ እስር ተፈረደበት

(ሕብር ሬዲዮ-ላስ ቬጋስ ) የመኢአድ ሕጋዊው ፕ/ት አቶ ማሙሸት አማረ ሚያዚያ 14 ቀን 2007 በመስቀል አደባባይ በተጠራው ሰልፍ ላይ ብጥብጥ አስነስተዋል በሚል ለተከሰሱበት የፈጠራ ክሱንና የሀሰት ምስክርነቱን ዋጋ የሚያሳጣ በዕለቱ በሌላ …

Read More

መድረክ የተዘረፈውን የምርጫ ውጤት እንደማይቀበል ገለጸ ፣<<በምርጫው ሕዝቡ ኢህአዴግን 24 ዓመት በቃህ ብሏል!>>

(ሕብር ሬዲዮ-ላስ ቬጋስ) የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ አንድነት መድረክ ባለፈው ዕሁድ የተካሄደውን አምስተኛ ዙር በኢህአዴግ ሙሉ ቁጥጥር ስር የተካሄደ ከሕግ ውጭ ምርጫ ቦርድ እና የፌዴራል ፖሊስ ሕገ ወጥ ተግባር የፈጸሙበትን ዝርፊያ የተፈጸመበትን …

Read More

ገዢው ፓርቲ ምርጫውን ማጭበርበሩን ራሱም ማጋለጥ ጀመረ፣አቶ ሀይለማሪያም በቁጥር ተጋለጡ ፣ የሕዝቡን ድምጽ መዘረፍ ተከትሎ የተቃውሞ ድምጽ እየተሰማ ነው

(ሕብር ሬዲዮ-ላስ ቬጋስ) በኢትዮጵያ ገዢው ፓርቲ በሙሉ ቁጥጥሩ ለአምስተኛ ጊዜ ባከናወነው የይስሙላ ምርጫ የሕዝብ ድምጽ መዝረፉ በግልጽ እተነገረ ሕዝቡ፣የተቃዋሚ መሪዎችና የምርቻ ታዛቢዎች እየገለጹ ባለበት ሁኔታ ይህንኑ ተግባር በሚያጋልጥ መልኩ ራሱ …

Read More