በአዲስ አበባ ዛሬ ቦሌ ሚካኤል አካባቢ ፈንጂ ተገኘ በሚል የወያኔ ደህነቶችና ፖሊሶች ወከባ ሲፈጥሩ ዋሉ፣አምባሳደር ቪኪ ሐልድስተን ከዚህ ቀደም የስርኣቱ ደህነቶች ራሳቸው ፈንጂ ጠምደው ማፈንዳታቸውን መናገራቸውን ዊክሊክስ አጋልጦ ነበር

(ህብር ሬዲዮ-ላስ ቬጋስ) በአዲስ አበባ ከተማ በቦሌ ክ/ከተማ ወረዳ 01 በልዩ ስሙ ቦሌ ሚካኤል ታክሲ ማዞሪያ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፊት ለፊት በሩ አካባቢ ዛሬ አርብ መስከረም 7 …

Read More

ወጣቱዋን በአፈቀርኩ ስም ተኩሶ የገደለው የፌዴራል ፖሊስ በአስቸኳይ ለፍርድ እንዲቀርብ ተጠየቀ

በአዲስ አበባ አንድ የፌዴራል ፖሊስ አባል ለቡ አካባቢ በሚገኝ መዝናኛ ቤት ውስጥ ከትላንት በስቲያ ሰኞ  ምሽት አንዲት ወጣት ተገድላለች፡፡ የጥቃቱ አድራሽ  ራሱን ለማጥፋት ሞክሮ ተርፎ በሕክምና ላይ እንደሚገኝ ተዘግባል። በአገር …

Read More

ድምጻችን ይሰማ የትግላችን መቋጫ የሙሉ መብታችን መከበር ብቻ ነው ሲል መግለጫ አወጣ ፣በእስር ላይ የቀሩትም ሆነ የተፈቱት ጀግኖቻችን ናቸው አለ

የሙስሊሙ ሰላማዊ ትግል የማህበራዊ ሚዲያው ልሳን ድምጻችን ይሰማ ዘሬ የተፈቱት የሙስሊሙ መፍትሄ አፈላላጊ ኮሚቴዎች መካከል እና አንድ አብሯቸው የታሰረው ጋዜጠኛ መፈታትን አስመልክቶ ወቅታዊ መግለቻ ያወታ ሲሆን በዚህ መግለጫ የሙስሊሙ ሰላማዊ …

Read More

ከመግለጫው በስተጀርባ

ጋዜጠኛ ጌታቸው ሽፈራው የነገረ ኢትዮጵያ የድህረ ገጽ ጋዜጣ ዋና አዘጋጅ አቶ ሞላ አስገዶም ከኤርትራ ከድተው ወደ አገር ቤት መግባታቸውን ተከትሎ በስልጣን ላይ ባለው የህወሃት-ኢህአዴግ አገዛዝ በኩል የሚወጡ የተምታቱ ዘገባዎችንና አስደማሚ …

Read More

በሑመራ በረከት ከተማ በበዓሉ ዋዜማ የከባድ መሳሪያ ድብደባ እንደነበር ነዋሪዎች ገለጹ፣ ማን ጥቃቱን እንደሰነዘረ አልታወቀም

በአዲሱ አከላለል ወደ ትግራይ በተካለለው የቀድሞ የሰሜን ጎንደር አካል በነበረችው በምዕራባዊ ዞን ቃፍታ ሑመራ በረከት ከተማ ትላንት ጳጉሜ 6 ቀን 2007 በአዲሱ ኣመት ዋዜማ የከባድ መሳሪአ ድብደባ እንደነበር ነዋሪዎች ገለጹ። …

Read More

አርበኞች ግንቦት ሰባትን ጨምሮ አራት ጸረ ወያኔ ታጣቂዎች የጋራ ንቅናቄ መሰረቱ ፣ ዶ/ር ብርሃኑ ነጋ ሊቀመንበር ታጋይ ሞላ አስገዶም ም/ሊቀመንበር ሆነው ተመርጠዋል

  አርበኞች ግንቦት 7ን ጨምሮ በኤርትራየሚገኙ ዋና ዋና አራት ጸረ ወያኔ ታጣቂ ድርጅቶች የጋራ ንቅናቄ መስርተው ስያሜያቸውን <<የኢትዮጵያ አገር አድን በዴሞክራሲ የጋራ ንቅናቄ>> የሚል አዲስ ድርጅት መመስረታቸውንና ለአዲሱ የጋራ ንቅናቄ …

Read More

ሦስት የሰማያዊ አባላትን ጨምሮ በዓለም ላይ የተመረጡ 20 ሴት የፖለቲካ እስረኞች እንዲፈቱ ዘመቻ ሊጀመር ነው

ሰብዓዊ መብት ተቆርቋሪዎች የአንድ ወር ዘመቻ ያደርጉላቸዋል በአሜሪካ መንግስት ኦፊሳላዊ ድረ ገጽ ዓለም አቀፍ የሰብዓዊ መብት ጉዳይ አስተባባሪነት በዓለም ላይ ለተመረጡ 20 ሴት የፖለቲካ እስረኞች ለአንድ ወር የሚቆይ ዘመቻና ማስታወሻ …

Read More

ኤፍሬም ማዴቦ ከኤርትራ በረሐ ጻፉ-ቃል የዕምነት ዕዳ ነው ከዊሃ እስከ ኦምሃጀር – አንድ ሰሞን ከአርበኞች ጋር

ቃል የዕምነት ዕዳ ነዉ። አዎ! ማተቡን ላጠበቀና በአምላኩ ለሚታመን በእርግጥ ቃል የዕምነት ዕዳ ነዉ። ሰዉ ነኝና እንደ ፈጣሪ ቃሌ ሁሉ እዉነት ነዉ ብዬ አለተፈጥሮዬ አላብጥም። ግን ሰዉ ብሆንም ፈጣሪዬን የምፈራ …

Read More

ሕጋዊው የመኢአድ ፕሬዝዳንት አቶ ማሙሸት አማረ ሊፈረድባቸው ነው ፣ ምስክርነቱ የሀሰትና የተጠና ነው ሲሉ ጠበቃው ተቃወሙ

አይ ኤስ አይ ኤስን ለመቃወም መንግስት ከጠራው ሰልፍ አንድ ቀን ቀድሞ ከለቅሶ ቤት ወደ ቤተ መንግስት ለተደረገውና ለዋናው (ለሚያዝያ 14/2007 ዓ.ም) ሰልፍ አነሳስቷል በሚል ክስ የተመሰረተበት አቶ ማሙሸት አማረ ዛሬ …

Read More