Hiber Radio: ዛሬም በእስር ላይ የሚገኙት የዋልድባ መነኮሳት የፍርድ ቤት ውሎ

በጋዜጠኛ ሀብታሙ ምናለ ዛሬ የካቲት 30 የልደታ ፍርድ ቤት የዋልድባ መነከሳት ባቀረቡት “የሰብዓዊ ጥሰት በማረሚያ ቤቱ ተፈፅሞብናል ፍርድ ቤቱ ተትዕዛዝ ይስጥልን!” ብለው ያቀረቡትን አቤቱታ ሰምቶ የማረሚያ ቤቱን ምላሽ ለመስማት ሲኾን …

Read More

Hiber Radio: ሕገ ወጡ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ እንዲሰረዝ በውጭ የሚኖሩ የነጻ ፕሬስ ጋዜጠኞች ጠየቁ

በስደት በመላው ዓለም የሚኖሩ የኢትዮጵያ ነጻ ፕሬስ ጋዜጠኞች በአሁኑ ወቅት የኢትዮጵያን ሕዝብ ሰላማዊና ሕጋዊ የለውጥ ትግል ለማኮላሸትና ሕዝቡን መልሶ ባሪያ ለማድረግ የታወጀውን ሕገ ወጥ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አውግዘው በአስቸኳይ እንዲነሳ …

Read More

Hiber Radio: ለኔቫዳ የህዝብ ተወካዮች ም/ቤት የሚወዳደረው ትውልደ ኢትዮጵያዊው አሌክሳንደር አሰፋ የምርጫ ቅስቀሳውን ጀመረ ፣ለደጋፊዎቹ ጥሪ አድርጓል

  (ህብር ሬዲዮ)በዘንድሮ ምርጫ ለኔቫዳ የህዝብ ተወካዮች ም/ቤት ለመጀመሪያ ጊዜ የዲማክራቲክ ፓርቲ ዕጩ ሆኖ የሚወዳደረው ትውልደ ኢትዮጵያዊው አሌክሳንደር አሰፋ ይፋ ለምርጫ መቅረቡን አሳውቆ የምረጡኝ ቅሰቀሳውን የጀመረ ሲሆን ለመራጩ ሕዝብ ድምጹን …

Read More

Hiber Radio: የአምቦ ዩኒቨርሲቲ መምህርና ጦማሪ ስዩም ተሾመ በኮማንድ ፖስት ታፍኖ ተወሰደ

በኢትዮጵያ ያለውን ሰብዓዊ መብት ጥሰት፣የአስተዳደር ብልሹነትና የስልጣን ብልግና አዘወትሮ ከአገር ቤት በግልጽ በመጻፍ የሚታወቀው የአምቦ ዩኒቨርስቲ መምህርና ጦማሪ የሆነው ስዩም ተሾመ ዛሬ ማለዳ ከመኖሪያ ቤቱ በሕወሓት ኮማንድ ፖስት ታፍኖ መወሰዱን …

Read More

Hiber Radio: ሕወሓት ኦህዴድን ለማፍረስ እየሠራ ነው | የኦሮሚያ ፖሊስ ኮማንደሮች በኮማንድ ፖስቱ እየታሰሩ ነው ቀጣዩ እርምጃ በብአዴን ላይ ነው

ሕወሓት ኦህዴድን ለማፍረስ ቀን ለሊት እየሰራ መሆኑ ተገለጸ:: በኮማንድ ፖስቱ አማካኝነት የተለያዩ የክልሉ ባለስልጣናትን ወደ እስር ቤት መውሰዱን ቀጥሎበታል:: ከሁለት ቀናት በፊት የነቀምት ከተማ ከንቲባና ምክትል አስተዳደሩን ማሰሩን ዘ-ሐበሻ መዘገቧ …

Read More