Hiber Radio:የስራ ማቆም አድማው፣የሐማሬሳው ጭፍጨፋ፣የኦብነግ ወታደራዊ ጥቃትና በኬኒያ የሚደረገው ድርድር የይስሙላ መሆን፣ በአገር ቤት ሁሉን አቀፍ የተባለ ጉባዔ ሊደረግ ነው፣ብአዴን ላይ የተወሰደ ወታደራዊ ጥቃት፣ኢትዮጵያዊቷ ቤቤይሩት ከፎቅ ወድቃ መሞት፣የጄ/ል ጻድቃን የመፈንቅለ መንግስት ስጋት፣የዶ/ር መራራ በምርጫ በዝረራ ለማሸነፍ ማቀድ፣የአቶ ሌንጮ ማንኳኳታችን ይቀጥላል ማለት፣ለአሜሪካኖች የለገሱት ኢትዮጵያዊት መሸለም እና ሌሎችም ዜናዎች አሉ

የህብር ሬዲዮ  የካቲት 4 ቀን 2010  ፕሮግራም

የኦጋዴን ነጻ አውጭ ግንባርን ሕወሓት ለምን አሁን ፈለገው? አገሪቱን ለመበታተን እአስፈራሩ የቆዩትን እቅድ እውን ለማድረግ እስከ ምን ድረስ ይሄዳሉ ? የሰሞኑን ለታይጣ እየተካሄደ ያለውን ድርድር እነማን ነው እአደረጉት ያለው የሚሉና ሌሎችንም ጉዳዮች የሚዳስስ ወቅታዊ ቃለ መጠይቅ (ያድምጡት)

ስርዓቱ የማን ነው? ይሄ ስርዓት በእርግጥ የትግራይ የበላይነትን ለማስከበር እየሰራ አይደለም? የትግራይ የበላይነትስ የለም? አክቲቪስት አቻምየለህ ታምሩና ወገኛው አክቲቪስትና ጋዜጠኛ አቤ ቶኪቻው(አበበ ቶላ) ይሟገታሉ(ክፍል አንድን ያድምጡት)

ሰሞነኞቹ የአ/አ እና የአስመራ ከተሞች  ፓለቲካዊ ወጓች ሲቃኙ(ልዩ እና ወቅታዊ ዘገባ)

ሌሎችም

ዜናዎቻችን

በሐማሬሳው ጭፍጨፋ የሟቾች ቁጥር ሊአሻቅብ ይችላል – የቄሮ የስራ ማቆም አድማ ተጀመረ

ኦብነግ በኢህአዲግ ሰራዊት ላይ ወታደራዊ ጥቃት ፈጸምኩኝ ይላል

በኬኒያ ከኦብነግ ጋር የሚደረገው ድርድር የይስሙላ መሆኑ ተገለጸ

በአገር ቤት ከውጭና ከአገር ውስጥ ሁሉም ተቃዋሚዎች ተሳተፉበት የሚባል ጉባዔ ሊደረግ ነው

ኢትዮጵያዊቷ የቤት ሰራተናኛ በቤይሩት ከፎቅ ወድቃ ሕይወቷ አለፈ

ሞዛምቤክ ህገወጥ ናቸው ያለቻቸው ኢትዮጵያዊያን ስደተኞችን አባረረች በየመን ባህር ላይ የሰጠሙም አሉ

ጄ/ል ጻድቃን የመፈንቅለ መንግስት ስጋት እንደነበራቸው ገለጹ

ዶ/ር መረራ ጉዲና ኢህአዲግን በዝረራ ለማሸነፍ እቅድ መኖሩን ገለጹ

“የቱን ያህል የሰላሙ በር ቢዘጋብን በሮቹን ማንኳኳቱን አናቋርጥም”አቶ ሌንጮ ለታ

በርካታ ጓስቋላ አሜሪካኖችን በመርዳት የሚታወቁት ትውልደ ኢትዮጵያዊት ባለሀብት ሽልማት ሊቀበሉ ነው

የቀድሞው የኢትዮጵያ ቦይንግ አውሮፕላን ወደዘመናዊ ጠጅ ቤትነት መለወጥ

የኢ/ኦ/ተ /ቤትን አንቋሸሹ የተባሉ ክርስቲያን በእስራት ተቀጡ

እና ሌሎችም  ዜናዎች አሉ

Hiber radio Las Vegas ይህ ህብር ሬድዮ _የወቅታዊ መረጃ ምንጭ ነው። ህብር ሬድዮ በአቤኔዘር ኮሙኒኬሽን ሴንተር እየተዘጋጀ  ከላስ ቬጋስ ከተማ፣ ዘወትር ዕሁድ በአካባቢው ሰዓት አቆጣጠር ከምሽቱ 630 ሰዓት እስከሰዓት በህብር ሬዲዮ ድህረ ገጽ ወይም በቀጥታ በስልክ ለማዳመጥ  5639993994 ወይም 563999-3988 ወይም 712-432-8451 በመረጡት ቁጥር መደወል ብቻ በቂ ነው በእንግሊዝ ለምትኖሩ 01405770140 በስልክ ማዳመጥ ይቻላል። ዘወትር በድህረ ገጻችን፣ googel app store Hiber Radio ወደ ስልክዎ በመጫን ካልሆነም በዘሐበሻ እንዲሁም በተጠቀሱት ስልኮች ማዳመጥ ይቻላል።

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *