የመኢአድ ሕጋዊው ፕ/ት አቶ ማሙሸት አማረ እንገድልሃለን ብለዋል እስኪገሉኝ ትግሉን እቀጥላለሁ አሉ ፣ዛሬም በደህንነቶች ክትትል ውስጥ ናቸው

አቶ ማሙሸት አማረ ፍርድ ቤት በነጻ ከለቀቃቸው ያለ አንዳች ምክንያት ለአምስት ተጨማሪ ቀናት ታስረው ትላንት ቢፈቱም ዛሬም ባሉበት ቤት አካባቢ በፍርድ ቤት በሀሰት የቆሙባቸውን ጨምሮ ሌሎች የደህነት አባላት ክትትል እያደረጉ …

Read More

የመሐል ሀገር ሰው መልዕክት ለትግራይ ሰው!

ጦማሪ በፍቃዱ ኃይሉ ከቅሊንጦ እስር ቤት ለነገረ ኢትዮጵያ በአማርኛና በትግርኛ የላከው ማስታወሻ ነው። ባለፈው ሳምንት በሌላ ማስታወሻው የኦሮሞ ሕዝብ ከኢትዮጵያዊነቱ ለመገንጠል የሚደረገውን ያልተሳካ ጥረት ጠቅሶ የሚያዋጣው ተባብረን ጭቆናን መታገል ነው …

Read More