Hiber radio: ቤልጂየም ከግዛቷ ያባረረቻቸው ኤርትራዊው ስደተኛ በ አዲስ አበባ ቦሌ ኤርፖርት ውስጥ “እየተሰቃዩ” ነው ፣“እባካችሁ ወላጅ አባቴን ከመከራ እና ከስቃይ ታደጉልኝ” የ ሴት ልጃቸው የተማጽኖ ጥሪ ከኖርዌይ

በታምሩ ገዳ እ ኤ አ በውርሃ ጥቅምት 2015 ከ ጎረቢት ከ ደቡብ ሱዳን ወደ ምእራብ አውሮፓዊቷ ቤልጂየም በመጓዝ የፖለቲካ ጥገኝነት የጠየቁት ኤርትራዊው አቶ ተስፋ ገብር ሃይሌ ደስታ የጠበቁት እና የሰነቁት …

Read More