Hiber Radio: ከአምባ -የአማራ ባለሞያዎች ማህበር የተሰጠ መግለጫ: ሌባ የሰረቀዉን ቢመልስ ለጋስ አይባልም!

የኢትዮጵያ ህዝብ ላለፉት 27 አመታት በፋሽስት ወያኔ አገዛዝ ዘግናኝ የሆነ ጭቆና እየደረሰበት ይገኛል። ለዚህም ዋነኛው መንስኤ እራሱን የትግራይ ህዝብ ነፃ አውጪ ግንባር እያለ የሚጠራው ድርጅት አንግቦት የተነሳዉና እያስፈፀመው ያለዉ ብልሹ …

Read More