አርበኞች ግንቦት 7 የሞላን መክዳት አስመልክቶ የህወሓት ኢህአዴግን አገዛዝ መግለጫ አጣጣለ

አርበኞች ግንቦት 7 ከኤርትራ ከድቶ ህወሃት-ኢህአዴግ አገዛዝ በሱዳን አድርጎ እጁን የሰጠው የትግራይ ሕዝብ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ መሪ የነበረው ሞላ አስገዶምን አስመልክቶ ድርጅቱ ያወታበትን መግለጫ ደግፎ በአገዛዙ በኩል የሚሰጠውን የሀሰት መግለቻ መሰረተ …

Read More