Hiber Radio: የአማራ ዴሞክራሲያዊ ኃይል ንቅናቄ (አዴኃን) በመተማ ከተማ ጥቃት መሰንዘሩን አስታወቀ | አዲስ ዘመን ሆቴል ላይ የቦምብ ጥቃት አድርሻለሁ ብሏል

በሰሜን ጎንደር የወያኔ ደህንነቶች መከማቻ ሆና በምትገኘው በመተማ ከተማ አዲስ ዘመን ሆቴል የአማራ ዴሞክራሲያዊ ኃይል ንቅናቄ(አዴኃን) ትላንትና ማለትም ጥር 15÷2010 ዓ.ም ከምሽት 2:30 ላይ የህወሃት ወያኔ ቀኝ እጅና የሆቴሉ ባለቤት …

Read More