Hiber radio: በጎንደር እስር ቤት ቃጠሎ በጥይትና በቃጠሎው የሞቱት ቁጥር በፖሊስ ከተገለጸው እንደሚበልጥ ተገለጸ ፣ማንነታቸው ከተለዩት የተወሰኑት ስርዓተ ቀብራቸው እየተፈጸ ነው

ትላንት በጎንደር ከተማ ቀበሌ 09 ውስጥ በሚገኘው ባዕታ እስር ቤት ውስጥ በእሳት ቃጠሎ ጉዳት የደረሰባቸው፣ቃጠሎ ሽሽት ሲሮጡ በእስር ቤቱ ጠባቂዎች፣በአካባቢውና በፌደራል ፖሊሶችና በታጣቂዎች ከተተኮሰ ጥይት የተገደሉት ቁጥር የአማራ ክልል ፖሊስ …

Read More