Hiber Radio፡የሳውዲ የጦር መሳሪያዎች ወደ ኢትዮጵያ በብዛት መግባት፣የቬጋስ ተቃውሞ፣በሳውዝ ዳኮታ በቫይረሱ የታመሙ ወገኖችን ለመርዳት ጥረት መጀመሩ፣በኢትዮጵያ የሽግግር መንግስት መቋቋም ተስፋ፣የኤርትርዊያን ስደተኞች በኢትዮጵያ ስሞታ እና ሌሎችም

የሕብር ሬዲዮ ሚያዚያ 4/5 ቀን 2012 ዓ.ም. ፕሮግራም ለክርስትና ዕምነት ተከታዮች እንኳን ለትንሣኤ በዓል አደረሳችሁ!! የኮሮና ቫይረስን ወቅታዊ ስርጭትን ለመግታት በማህበረሰባችን በኩል ሊደረጉ የሚገቡ ጥንቃቄዎች አስመልክቶ ከአቶ ግርማ ዛይድ ጋር …

Read More