Hiber Radio: ኦነግ ትግሉ የማይቀለበስበት ደረጃ ላይ ደርሷል ሌሎችም የነጻነቱን ትግል ይቀላቀሉ ሲል ጥሪውን በድጋሚ አቀረበ፣የአዲስ አበባ ጉዳይ በሕዝቡ ወደፊት የሚወሰን ይሆናል ፣ ወያኔ ቢወድቅ አገሪቱ ትበታተናለች የሚለው የስርዓቱ ቅዠት መሆኑን ገለጸ ፣በኢትዮጵያ የተከሰተውን ረሃብ ለመቋቋም የገንዘብና የሎጀስቲክ ችግሮች መከሰታቸው ስጋት ፈጠረ፣ኬኒያ ከኢትዮጵያ ጋር የሚያወዛግባትን ቁልፍ በማዕድን የበለጸገ መሬት በድርድር ለመውሰድ ዘመቻ ጀመረች፣ዶ/ር መረራ ጊዲና የሚመሩት ኦፌኮ ቢሮ በወታደሮች ቁጥጥር ስር ወደቀ በስፍራው የነበሩ ተደብድበው ታሰሩ፣ኢትዮጵያ በአወዛጋቢው የሕዳሴ ግድብ ዙሪያ የሚደረገው የጥናት ውጤት አይገዛኝም ማለቱዋ ተዘገበ፣የሕወሓት ወታደራዊና የደህነት ባለስልጣናት በኦሮሚያ ያለውን ሕዝባዊ ተቃውሞ ለማፈን ተጨማሪ ወታደሮች ተሰማርተው አፈናው እንዲቀጥል ወሰኑ፣የተቃውሞው አመራሮች ጊዜው ሲደርስ ራሳቸውን ይፋ እንደሚያደርጉ ተገለጸ የሚሉና ሌሎችም ዜናዎች ቃለ መጠይቅ ከኦነግ የድርጅትና ፖለቲካ ጉዳይ ሀላፊ እና ከታሪክ ተራኪው ኤድዋርዶ ጋር ሌሎችም አሉን

የህብር ሬዲዮ የካቲት 13 ቀን 2008 ፕሮግራም <…የኦሮሞ ወጣቶች ትግል ከወያኔ ጋር እንጂ ከማንም ጋር አይደለም ።የወያኔ የጭካኔ እርምጃ መንፈራገጥ ካልሆነ ትግሉን የሚያቆም አይደለም ትግሉ የማይቀለበስበት ደረጃ ላይ ደርሷል…ትግሉ ሁሉም …

Read More