Hiber Radio: ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ የምስክርነት ቃሉን ሰጠ- ‹‹የህሊና እስረኛ ነኝ›› እስክንድር ነጋ

ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ ዛሬ ፍርድ ቤት ቀርቧል ። የህሊና እስረኛ መሆኑን ደግሞ አስረግጦ ነግሯቸዋል። በመጻፉ፣ሀሳቡን በመግለጹ ያለ ወንጀሉ ወንጀል ተለጥፎለት እንደ ቀሩት የህሊና እስረኞች መስዋእትነት እየከፈለ ነው።ዛሬም እስክንድር ይፈታ ስንል …

Read More