Hiber Radio: የአማራ ዴሞክራሲያዊ ኃይል ንቅናቄ ተጨማሪ ወታደራዊ ጥቃት መፈጸሙን አስታወቀ

በቅርቡ ተደጋጋሚ ወታደራዊ ጥቃት እየፈጸመ የተለያዩ እርምጃዎችን መውሰዱን ያስታወቀው አማራ ዴሞክራሲያዊ ኃይል ንቅናቄ(አዴኃን) ትላንት በጎንደር ጯሂት ወረዳ ላይ በአገዛዙ የአስተዳደር መዋቅር ላይ ጥቃት መሰንዘሩን አስታወቀ። የአዴኃን ሙሉ መግለቻ ተከትሎ ቀርቧል። …

Read More