Hiber radio: አገርን እንደ እናት ያለመቀበል አደጋ እና የብሄራዊ መግባባት አስፈላጊነት -አክሎግ ቢራራ (ዶ/ር)
አክሎግ ቢራራ (ዶ/ር) ባለፈው ትንተናየ እንዳሳየሁት፤ የኢትዮጵያ እናቶች ልጆቻቸውን ወልደው በለጋቸው ሲቀብሩ ኖረዋል። የኢትዮጵያ ረዢም ታሪክ የተመሰረተው ያፈራቻቸው ልጆቿ ተቆርቁረው በህይወታቸውና በንብረታቸው ዋጋ ስለከፈሉ ነው። ከጀርባቸው ሆነው ስንቅ የሚያቀርቡላቸውና የመንፈስ …
Read More