Hiber Radio: ሀብታሙ አያሌው ከሆስፒታል እንዲወጣ ተገደደ፣ ዶክተሮች ከአገር ወጥቶ እንዲታከም የመጨረሻ ውሳኔያቸውን ሰጡ

(ህብር ሬዲዮ-ላስ ቬጋስ ) በጠና ሕመም ላይ የሚገኘውን ሀብታሙ አያሌው ከአገር ወጥቶ እንዳይታከም በጠቅላይ ፍርድ ቤቱ የተጣለበት እገዳ እንዲነሳ በአሁኑ ወቅት ተኝቶ የሚገኝበት የካዲስኮ ሆስፒታል ሶስት አባላት አሉት የሐኪሞች ቦርድ …

Read More