<< ጠላታችንን ጭቆና ማሸነፍ የምንችለው በመተባበር እንጂ በመለያየት አይደለም!>>ጦማሪ በፍቃዱ ሀይሉ ከእስር ቤት የጻፈው ደብዳቤ!

ማስታወሻ፡- ቀጥሎ የምታነቡትን ጽሑፍ በፍቃዱ ኃይሉ በአማርኛና በኦሮምኛ ቋንቋዎች ለአንባቢያን እንዲደርስለት ለነገረ ኢትዮጵያ የላከው ነው፡፡ አማርኛውን እነሆ!(ሊነበብ የሚገባው) በፍቃዱ ኃይሉ (ከቂሊንጦ እስር ቤት) በ19ኛው ክፍለ ዘመን መገባደጃ ላይ አውሮፓውያን አፍሪካን …

Read More