Hiber Radio: በሞጣ የመስጊዶች ቃጠሎ ተጠርጥረው የሚያዙ ቁጥር መጨመሩ፣ቤተ ክርስቲያን ሲቃጠል ያልተቃወሙ አዲስ ዘመቻ ጥያቄ ማስነሳቱ፣ የአቶ ለማና የዶ/ር አብይ የተድበሰ ስምምነት ፣ በነዳጅ ሽያጭ ላይ ሙስና ፈጽመዋል ተብለው የተጠረጠሩ የስራ ሀላፊዎች ተከሰሱ፣ ከቅዱስ ሲኖዶስ ሹመት የተሰጣቸው ቄሲስ በላይ መኮንን ሹመቱን አሻፈረኝ ማለት፣ ምርጫው ይራዘም መባሉ፣ ሱዳን በአባይ ውሃ ላይ ለግብጽ ጥብቅና ቆመች፣ የአዲስ አበባ መሬት እደላ ጥያቄ አስነሳ ፣ የሶማሌ ክልል የተቀነሰብኝ የፓርላማ ወንበር ይመለስልኝ ማለቱ ሌሎችም አሉ
የሕብር ሬዲዮ ታህሳስ 12/13 ቀን 2012 ዓ.ም. ፕሮግራም የወላይታ የክልልነት ጥያቄና የኦሮሞ አክራሪዎች እና የወሃት ተልዕኮን አስመልክቶ ከሁለት እንግዶች ጋር በወቅታዊ ጉዳይ ተወያይተናል (ያድምጡት) ከዓመት በፊት ለምርጫው በቂ ጊዜ አለ …
Read More