ድምጻዊ ቴዲ አፍሮ የበዓል ዋዜማ ኮንሰርቱን እንዳያቀርብ መደረጉን ተከትሎ በማህበራዊ ሚዲያ በዜማዎቹ ምሽቱን ለማሳለፍ እንቅስቃሴ ተጀመረ

ድምጻዊ ቴዎድሮስ ካሳሁን (ቴዲ አፍሮ) ለኢትዮጵአ አዲስ ዓመት ዋዜማ ሊያቀርብ የነበረውን ኮንሰርቱን በአገዛዙ ባለስልታናት የቀጥታና የተዘዋዋሪ ቻና እንዳአካሂድ መደረጉን ተከትሎ በሚሊኦን የሚቆጠሩ አድናቂዎቹ ከአገር ውስጥና ከውጪ በዕለቱ የዋዜማውን ምሽት በቴዲ …

Read More