Hiber Radio: ከፈርስት ሒጅራህ ፋዉንዴሽን የተሰጠ መግለጫ: የወልዲያው ግድያ ፥ የህወሃትን የሽንገላ ተሐድሶ ማሳያ!

በኢድ የንጹሗንን ደም ያፈሰሰው በህወሃት የሚመራው አምባገነናዊ ስርዓት፤ በኢሪቻ በዓል ላይ ደግሞት በመቶዎች የሚቆጠሩ እንዲሞቱ አድርጓል። በሁለት በዓላት ላይ የፈጸመዉን ስተህተት በሌላ ስህተት ለማረም የፈለገ እስኪያስመስልበት ድረስ ህወሃት ዳግም አጋዚን …

Read More