Hiber Radio: ኬኒያ ከኢትዮጵያ የመብራት ሃይል በርካሽ ለመግዛት በጥድፊያ ላይ ነኝ አለች፣በጋምቤላ ውስጥ በሰላማዊ ዜጎች ላይ የተፈጸመው ግድያ በገለልተኛ ወገኖች እንዲጣራ ተጠየቀ፣ ሳውዲ አረቢያ 47 ኢትዮጵያዊያን ስደተኞችን ማሰሯን ገለጸች፣በኢትዮጵያ ወያኔ ስልጣን ላይ እስካለ በሕዝቡ መካከል የጎሳና የሀይማኖት ግጭት እንዳይከሰት አስቀድሞ የጥንቃቄ ስራ እንዲሰራ ጥሪ ቀረበ፣ የታላቁ ሰማዕት አርበኛና የሐይማኖት አባት አቡነ ጴጥሮስ መታሰቢያ ሐውልት ወደ ቦታው መመለስ የሕዝቡ የተቃውሞ ውጤት መሆኑ ተገለጸ፣ የዚካ ቫይረስ ያሰጋቸው የአሜሪካ ባለሰልጣናት ወንዶች ኮንዶም አሊያም መታቀብን እንዲከተሉ አሰጠነቀቁ እና ቃለ መጠይቅ ከአቶ ኦባንግ ሜቶና ከሐጂ ነጂብ መሐመድ ጋር በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ሌሎችም አሉን

የህብር ሬዲዮ ጥር 29 ቀን 2008 ፕሮግራም <…በጋምቤላ ሰሞኑን የተከሰተው የጎሳ ግጭት ከዚህ በፊት በተለያዩ መንገዶች በሌሎችም አካባቢዎች ተከስቷል። ይሄ አይነቱ የጥላቻ እርስ በእርስ የመጋጨት ሁኔታ የመጣው ይሄ ስርዓት ከመጣ …

Read More