Hiber Radio: በማዕከላዊ በስቃይ ላይ የቆዩት የመኢአድ ሕጋዊው ፕ/ት አቶ ማሙሸት አማረ የሽብር ክስ ተመሰረተባቸው፣ዶ/ር መረራን በካቴና አስሮ ፍርድ ቤት ያቀረበው አገዛዝ ሕዝቡን ለማዋረድ መሆኑ ተገለጸ

የመኢአድ ሕጋዊው ፕሬዝዳንት አቶ ማሙሸት አማረ ድንገት በአገዛዙ ደህነቶች ከጸበል ቦታ ከወንድማቸው ጋር ታፍነው ለወራት በማዕከላዊ ከቆዩበት ለመጀመሪያ ጊዜ ዛሬ ሐምሌ 25 ቀን 2009 ፍርድ ቤት ቀርበው የተለመደው ሀሰተና የሽብር …

Read More