Hiber Radio : ጠ/ሚ/ር ሃይለማሪያም ኤርትራን ለመውረር መዘጋጀታቸውን ነግረውኛል ሲሉ የአውሮፓ ህብረት ሹሙ ጅያኒ ፒቲላ ገለጹ

በታምሩ ገዳ (ህብር ሬዲዮ -ላስ ቬጋስ) የኢትዮጵያው ጠ/ሚ/ር አቶ ሃይለማሪያም ደሳለኝ መንግስታቸው በጎረቤት አገር በኤርትራ ላይ የወረራ ዘመቻ ሊያደርግ መዘጋጀቱን እና የአውሮፓ ህብረት ለኤርትራ ያለውን ቀና አመለካከት ካልለወጠ /ሁኔታዎች ግፍተው …

Read More