መድረክ የተዘረፈውን የምርጫ ውጤት እንደማይቀበል ገለጸ ፣<<በምርጫው ሕዝቡ ኢህአዴግን 24 ዓመት በቃህ ብሏል!>>

(ሕብር ሬዲዮ-ላስ ቬጋስ) የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ አንድነት መድረክ ባለፈው ዕሁድ የተካሄደውን አምስተኛ ዙር በኢህአዴግ ሙሉ ቁጥጥር ስር የተካሄደ ከሕግ ውጭ ምርጫ ቦርድ እና የፌዴራል ፖሊስ ሕገ ወጥ ተግባር የፈጸሙበትን ዝርፊያ የተፈጸመበትን …

Read More