Hiber Radio: በሬቻ በዓል ላይ በሕወሓት ታጣቂዎች የተጨፈጨፉት ንጹሃን ቁጥር ከመቶ በላይ ሊያሻቅብ ይችላል ተባለ፣ግድያውን ተከትሎ የአምስት ቀን ብሄራዊ የሐዘን ቀን ጥሪ ተላልፏል አገር አቀፍ ተቃውሞ ይቀጥላል

(ህብር ሬዲዮ-ላስ ቬጋስ)ዛሬ በደብረዘይት በቢሸፍቱ የሚካሄደውን የኦሮሞ ሀይማኖታዊ የእሬቻ በኣልን ለማክበር የተሰባሰቡ በአስር ሺህ የሚቆጠሩ ንጹሃን ላይ በሰላማዊ መንገድ <<ወያኔ ይሂድ ወያኔ ይውረድ >> የሚል ተቃውሞ መቅረቡን ተከትሎ በሕወሓት አገዛዝ …

Read More