ሞላ አስገዶም አዲስ አበባ መግለጫ ሲሰጡ የተጻፈላቸውን ደጋግመው ሲያነቡና ሲደናገሩ ተስተዋሉ ፣የአገዛዙ የማጥላላት ቅስቀሳ ኤርትራ ለሚገኙት የነጻነት ተዋጊዎች ያልተጠበቀ የሕዝብ ግንኙነት ስራ ማስገኘቱ ተገለጸ

ከኤርትራ ከድተው በሱዳን በኩል አዲስ አበባ የገቡትና የቀድሞው የትግራይ ሕዝብ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ(ትህዴን) ሊቀመንበር ታጋይ ሞላ አስገዶም ዛሬ በአዲስ አበባ የህወሓት-ኢህአዴግ አገዛዝ ደህንነት ያዘጋጀላቸውን ጋዜጣዊ መግለቻ በሰጡበት ወቅት ተረጋግተው ሳይሆን የሚናገሩት …

Read More