Hiber Radio : ደቡብ ሱዳን ለከበባ ገባሁ ያለው የኢትዮጵያ ጦር በግዛቴ ውስጥ የለም አለች ፣የቀለም ቀንድ ጋዜጣ ስራ አስኪያጅ የጸጥታ ሀይሎች ሊገድሉት መዛታቸውንና ክትትል እየተደረገበት መሆኑን ገለጸ፣ ኦብነግ ኢትዮጵያ እየታመሰች ነው ይላል የሚሉና ሌሎችም ዜናዎች ልዩ ልዩ ወቅታዊ ዝግጅቶች በፕሮግራሙ ተካቷል አድምጡት

የህብር ሬዲዮ ሚያዚያ 30 ቀን 2008 ፕሮግራም               እንኳን ለእናቶች ቀን አደረሳቹ! አራት ለኦሮሞ ሕዝብ ነጻነት የሚታገሉ ተቃዋሚ ድርጅቶች በቅርቡ በሚኒሶታ ላይ ባደረጉት ስምምነት በጋራ ለመታገል ወስነዋል። የኦሮሞ ነጻነት ግንባር፣ …

Read More