በፕሬዝዳንት ኦባማ የኢትዮጵያ ጉዞ ወቅት የአልሸባብ ሴል ሆነህ ለሽብር ጥቃት ተዘጋጅቷል በሚል የታሰሰረው ጋዜጠኛ ስለ ሁኔታው ጻፈ

ጋዜጠኛ ሀብታሙ ምናለ የቀዳሚ ገጽ ጋዜጣ ስራ አስኪያጅና የሚሊሊዮኖች ድምጽ ጋዜጣ ሪፖርተር ነበር። የፕ/ት ኦባማ የኢትዮጵያን ጉዞ ተከትሎ እነ ርዮት ዓለሙ በአስቸኳይ የተፈቱ ዕለት ማምሳውን በፈጠራ የአልሸባብ ሴል ሆነህ የሽብር …

Read More