Hiber Radio ሰበር ዜና የተፈቱት ጦማያን ቁጥር አምስት ደረሰ ፣በቀሩት ላይ የክስ ሒደቱ ይቀጥላል ፣ የቀሩት የፖለቲካ እስረኞች መጨረሻ አልታወቀም

ጋዜጠኛ ተስፋለም ወልደየስ ፣ጋዜጠኛ አስማማው ሃይለጊዮርጊስ፣ ጦማሪ ዘላለም ክብረት፣ማህሌት ፋንታሁንና ጋዜጠኛ ኤዶም ካሳዬ ዛሬ ማምሳውን በፍትሕ ሚኒስቴር ውሳኔ መፈታታቸው የታወቀ ሲሆን ከቤተሰብ መቀላቀላቸው ከአዲስ አበባ የወጡ መረጃዎች ገለጹ።የቀሩት በእስርና በስደት …

Read More