Hiber Radio:የሕዝብ ቆጠራው ተቃውሞ ቀጥሏል፣ የፌደራል መንግስቱ ጠንካራ እርምጃ ካልወሰድ አገሪቱ አደገኛ ሁኔታ ላይ መሆኑዋ ተገለጸ፣ የአውሮፓ ሕብረት እና የኢትዮጵያ ውዝግብ፣ አየር መንገድ የሟቾች ቤተሰቦችን በምስጢር አነጋገረ፣ የጠ/ሚ/ር አብይ አህመድ አስተዳደር የጌዲኦ ተፈናቃዬችን ችላ በማለቱ ለዓለም አቀፍ ትችት ዳረገው፣ በሱሉልታ ግጭት እንዳይነሳ ተሰግቷል እና ሌሎችም
የሕብር ሬዲዮ መጋቢት 8 ቀን 2011 ዓ.ም. ፕሮግራም በዋሽንግተን ከዓመት በፊት የተቋቋመው አድማስ የአማራ ማህበራት ስብሰብ ባለፈው አንድ ዓምት ያከናወናቸውን ተግባራትና ያጋጥሙትን ተግዳሮቶች አስመልክቶ ከማህበሩ መሪዎች ጋር የተደረገ ቆይታ(ያድምጡት) አገሪቱ …
Read More