Hiber Radio: በወልዲያ የተፈጸመው ጭፍጨፋ አስቀድሞ በሕወሃት የታቀደ እንደነበር ተገለጸ፣የሟቾች ቁጥር በትክክል አልታወቀም

በወልዲያ የሚካኤልን በዓል ለማክበርና ታቦት ለመሸኘት አደባባይ በወጡ ንጹሃን ላይ በፌዴራል ፖሊስ ስም የተሰማሩ  የስርዓቱ ወታደሮች በከፈቱት ተኩስ ፣አስለቃሽ ጭስና ድብደባ ሳቢያ በርካታዎች ላይ ጉዳት የደረሰ ሲሆን እስካሁን የሟቾች ቁጥር …

Read More