Hiber Radio: በምዕራብ ሐረርጌ በመስጊድ ላይ ዛሬ ያፈነዱትን ቦንብ ነገ ተነገ ወዲያ ደግሞ ቤተ ክርስቲያንም ሊያደርጉት ይችላሉ ጋዜጠኛ ሳዲቅ አሕመድ ስለህወሓት የሽብር ድርጊት ይናገራል(ቃለ መጠይቅ)

< … ሕወሓት ትላንትም የሽብር ተግባራትን ሲፈጽም ነበር ዛሬም ተስፋ ሲቆርጡ በያንን እያደረጉ ነው። በምዕራብ ሐረርጌ በመስጊድ ላይ ያፈነዱት ነገ ተነገ ወዲያ ደግሞ ቤተ ክርስቲያንም ሊያደርጉት ይችላሉ ተስፋ የቆረጠ ድርጅት …

Read More