Hiber radio: መንግስት አገሪቱን እየመራ ነው ማለት እንደማይቻል ተገለጸ፣ሕዝቡ ተቃውሞውን አስተባብሮ ዳር የሚያደርስ መሪ ማጣቱ ተገለጸ፣በወልቃይት ላይ እየተፈጸመ ያለው ግፍ ካላቆመ ሁኔታው ወደ አደገኛ አቅጣጫ ሊቀየር ይችላል ተብሏል፣ግብጾች በአባይ ጉዳይ ዛሬም ከፍተኛ ስጋት እንዳላቸው ተገለጸ፣ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ በኦሮሚያ ለተነሳው ሕዝባዊ ተቃውሞ የሀይል አማራጭና በኦህዴድ ላይ የተያዘው ሹም ሽር ውጤት እንደማያመጣ ገለጹ፣በአዲስ አበባ በሆስኒ ሙባረክ ላይ ግድያ ያሴሩት የሱዳኑ አል ቱራቢ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ፣የኢትዮጵያ አየር መንገድ ንብረት የሆነው ድሪም ላይነር አውሮፕላን አዲስ አበባ ላይ እንግዳ የሆነ ሰው ሰራሽ ችግር ገጠመው፣ሱዳን ወደ ኤርትራ ታፍነው የተወሰዱ ኢትዮጵያዊያን ታጋቾችን ለማስለቀቅ የገላጋይነት ሚና መጫወቷ ተነገረ፣ ፓርላማው አጠገብ የሚገኘው በፌዴራል ፖሊስ ጠዋት ማታ የሚጠበቀው የፌዴሬሽን ም/ቤት መጋዘን መዘረፍ አነጋጋሪ ሆነ እና ቃለመጠይቅ ከጋዜጠኛ ሙሉቀን ተስፋው፣ልዩ ዘገባ አበረታች ዕጽ ወስደዋል በተባሉት ኢትዮጵያውያን አትሌቶችና አስተዛዛቢው የአሜሪካ አቋም ከአጼ ሀይለስላሴ እሰከ ወያኔ፣ከኢትዮጵያ አንድነት እስከ ኤርትራ መገንጠል እና ሌሎችም

የህብር ሬዲዮ የካቲት 27 ቀን 2008 ፕሮግራም እንኳን ዓለም አቀፉ የሴቶች ቀን አደረሳችሁ! <በአሁኑ ወቅት በወልቃይት ጠገዴ ማህበረሰብ ላይ ስርዓቱ በራሱ ሕገ መንግስት እንኳ የተፈቀደውን አማራ ነን ስላሉ የተፈጸመውን ግፍ …

Read More